ዶ/ር አሥራት ዓፀደወይን - የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት፤ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል የኮቪድ - 19 ወረርሽኝን በመከላከል ሕይወቶችን ይታደግ ዘንድ ለቀድሞ የዩኒቨርሲቲው ተማሪዎችና ሠራተኞች፤ እንዲሁም በውጭ አገር ያሉ ኢትዮጵያውያን ግለሰቦችና ተቋማት በዕውቀት፣ በቁሳቁስና በንዋይ ችሮታ እንዲያደርጉለት የግብረ ሰናይ ጥሪያቸውን ያሰማሉ።
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Dr Asrat Atsedeweyn Source: Supplied
Published
Updated
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends

