Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

“አገራችን በኮቪድ - 19 ከተቀደነባት ሥጋት እንድትላቀቅ በውጭ አገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የቻሉትን ትብብር እንዲያደርጉልን እንሻለን” - ዶ/ር አሥራት ዓፀደወይን

Interview with Dr Asrat Atsedeweyn

Dr Asrat Atsedeweyn Source: Supplied

ዶ/ር አሥራት ዓፀደወይን - የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት፤ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል የኮቪድ - 19 ወረርሽኝን በመከላከል ሕይወቶችን ይታደግ ዘንድ ለቀድሞ የዩኒቨርሲቲው ተማሪዎችና ሠራተኞች፤ እንዲሁም በውጭ አገር ያሉ ኢትዮጵያውያን ግለሰቦችና ተቋማት በዕውቀት፣ በቁሳቁስና በንዋይ ችሮታ እንዲያደርጉለት የግብረ ሰናይ ጥሪያቸውን ያሰማሉ።


Published

Updated

By Kassahun Seboqa Negewo

Source: SBS



Share this with family and friends


ዶ/ር አሥራት ዓፀደወይን - የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት፤ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል የኮቪድ - 19 ወረርሽኝን በመከላከል ሕይወቶችን ይታደግ ዘንድ ለቀድሞ የዩኒቨርሲቲው ተማሪዎችና ሠራተኞች፤ እንዲሁም በውጭ አገር ያሉ ኢትዮጵያውያን ግለሰቦችና ተቋማት በዕውቀት፣ በቁሳቁስና በንዋይ ችሮታ እንዲያደርጉለት የግብረ ሰናይ ጥሪያቸውን ያሰማሉ።



Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now