“አገራችን በኮቪድ - 19 ከተቀደነባት ሥጋት እንድትላቀቅ በውጭ አገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የቻሉትን ትብብር እንዲያደርጉልን እንሻለን” - ዶ/ር አሥራት ዓፀደወይን

Interview with Dr Asrat Atsedeweyn

Dr Asrat Atsedeweyn Source: Supplied

ዶ/ር አሥራት ዓፀደወይን - የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት፤ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል የኮቪድ - 19 ወረርሽኝን በመከላከል ሕይወቶችን ይታደግ ዘንድ ለቀድሞ የዩኒቨርሲቲው ተማሪዎችና ሠራተኞች፤ እንዲሁም በውጭ አገር ያሉ ኢትዮጵያውያን ግለሰቦችና ተቋማት በዕውቀት፣ በቁሳቁስና በንዋይ ችሮታ እንዲያደርጉለት የግብረ ሰናይ ጥሪያቸውን ያሰማሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now