"የሞት መድኃኒት እንኳ ሊገኝባት ይችላል የሚባልባት አገር ላይ ተቀምጠን ምንም ነገር አልሠራንም፤ መንግሥት ለምን ለአገር በቀል ሕክምና ተቋም አያቆምም?" ዶ/ር አሰፋ ባልቻ19:13Dr Assefa Balcha, Former President of Wollo University. Credit: A.Balchaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (10.41MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር አሰፋ ባልቻ የታሪክ ተመራማሪና የቀድሞው የወሎ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት፤ ሰሞኑን "Why Should We Preserve Ethiopia's Medico-Magical Manuscripts" በሚል ርዕስ በ Journal of Afroasiatic Languages, History and Culture (JAAL) ለሕትመት ስላበቁት ጥናታዊ ፅሑፋቸው ይናገራሉ።አንኳሮችአገር በቀል መድኃኒቶችን ከዘመናዊ ሕክምና ጋር ማዋደድየአገር በቀል መድኃኒቶች በአሁኑ ትውልድ ዘንድ ያለው ተቀባይነትየግል ባለ ሃብቶች በአገረሰብ መድኃኒቶች ላይ ሙዋዕለ ንዋይን የማፍሰስ ትሩፋቶችተጨማሪ ያድምጡየኢትዮጵያን አገር በቀል ሕክምና መድብሎች ጠብቀን ማቆየት የሚያሻን ስለምን ነው?ShareLatest podcast episodes"ዓይኔ - እግዚአብሔር የሰጠኝ ትልቁ ስጦታዬ አንቺ ነሽ እላት ነበር" የወ/ሮ ዓይንዋጋ አስናቀ ባለቤት ዶ/ር ተክቶ ካሣው#100 ይነስ ወይም ይብዛ? ስለ መጠን መናገርየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለሰባተኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ ማካሔጃ 10 ቢሊዮን ብር መመደቡን አስታወቀ"የኢትዮጵያ አየር መንገድን 'ከአፍሪካ የወጣ አፍሪካዊ አየር መንገድ' ነበር የምንለው፤ አሁን 'ከአፍሪካ የወጣ የዓለም አየር መንገድ' ነው የምንለው" ኢንጂነር ተሊላ ደሬሳ