ዶ/ር ብርሃን አሕመድ፤ የAfriCause ዋና ሥራ አስፈፃሚ፤ የድርጅታቸውን ተልዕኮና ሚና፣ አፍሪካውያን - አውስትራሊያውን አውስትራሊያ ውስጥ ገጥሟቸው ስላሉ አንኳር ማኅበራዊ ተግዳሮቶችን ነቅሰው ያመላክታሉ።
አንኳሮች
- ሽግግር ከAfrican Think Tank ወደ AfriCause
- የAfricause ምሥረታና ዓላማ
- ለአዕምሮ ሕመም መጋለጥ
- ለጎዳና ተዳዳሪነት መዳረግ
- የወጣቶች ትምህርት ማቋረጥ
- የሕግ ችግር
Share






