"ትልቁ ነገር ባለ ትልቅ ቤት መሆኑ ሳይሆን፤ ከልጆቻችን ጋር ያለን ትልቅ ግንኙነት ነው፤ በተለይ አባቶች። ለእናቶች ትልቅ ምስጋና አቀርባለሁ" ዶ/ር ብርሃን አሕመድ

Dr Berhan Ahmed PIC II.png

Dr Berhan Ahmed, CEO of Africause, Youth and Community Service. Credit: SBS Amharic

ዶ/ር ብርሃን አሕመድ፤ የAfricause ዋና ሥራ አስፈፃሚ፤ አፍሪካውያን አውስትራሊያውያን ልጆቻቸውን ለመታደግና እየናረ ላለው ፍቺ ብልሃት ለማበጀት ማለፊያ ቤተሰባዊ ትስስሮሽ ስለሚኖረው ሚና ይናገራሉ።


አንኳሮች
  • የተማሪዎች፣ ትምህርት ቤቶችና ወላጆች ችግር
  • የቤተሰብ ጊዜ
  • የፍቺ ቁጥር ንረት
  • ቤተሰባዊ ትስስሮሽ

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now