"በጎጥ ቋንቋ ማተኮሩ እየጎዳን ነው፤ የኢትዮጵያ ሕዝብ በብሔራዊ መግባቢያ ቋንቋ ላይ መወያየት አለበት" ዶ/ር እናውጋው መሃሪና ዶ/ር ታሪኩ ተሻለ14:39Dr Enawgaw Mehari. Credit: E.Mehariኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (7.65MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር እናውጋው መሃሪ - የሕዝብ - ለሕዝብ ኢትዮጵያ መስራችና ሊቀመንበር፤ ዶ/ር ታሪኩ ተሻለ በስዊዲን የሕዝብ - ለሕዝብ ኢትዮጵያ ተጠሪና የሉላዊ ኢትዮጵያውያን ምሁራን ተነሳሽነት (GESI) አባል፤ ሰሞኑን "አገራዊ የመግባቢያ ቋንቋ እንደ አንድ የትምህርት ዓይነት የመስጠት አስፈላጊነት" በሚል ርዕስ በተለያዩ የጥናት መስኮች ከተጠበቡ ኢትዮጵያውያን ጋር ስላካሔዱት ግንዛቤ ማስጨበጫ የውይይት ጭብጦች ያስረዳሉ።አንኳሮችሕዝባዊ የብሔራዊ ቋንቋ ምክክር መድረክ ፈጠራየብሔራዊ ቋንቋ ትግበራና ፋይዳዎቹቋንቋና ብሔራዊ ማንነትተጨማሪ ያድምጡኢትዮጵያ ብሔራዊ የመግባቢያና ማስተማሪያ ቋንቋ ያስፈልጋታል? ለምን?ShareLatest podcast episodesየሁለት ክፍለ ሀገራት የማኅበረሰብ አባላትን ለፍቅር አብቅቶ ወደ አንድ ጣራ ስር ኑሮ የመራው ዓመታዊው የኢትዮጵያውያን እግር ኳስ ውድድር ተጠናቀቀበኢትዮጵያ ከ35 ሚዮን በላይ የሚሆነው ሕዝብ ከቀላላ እስከ ከባድ የአዕምሮ ሕመም እንዳለበት የባለ ሙያዎች ጥናት አመለከተ"የዓመታዊ ስፖርቱ መንፈስ በየሳምንቱ እንዲሆን የምንመኘው ዓይነት ኢትዮጵያዊነትን ያንፀባረቀ ነው" ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛውዩናይትድ ስቴትስ ለኢትዮጵያ የጤና ዘርፍ የሚውል ከአንድ ቢሊዮን ዶላር በላይ የገንዘብ ድጋፍ ልታደርግ ነው