"በጎጥ ቋንቋ ማተኮሩ እየጎዳን ነው፤ የኢትዮጵያ ሕዝብ በብሔራዊ መግባቢያ ቋንቋ ላይ መወያየት አለበት" ዶ/ር እናውጋው መሃሪና ዶ/ር ታሪኩ ተሻለ14:39Dr Enawgaw Mehari. Credit: E.Mehariኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (7.65MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር እናውጋው መሃሪ - የሕዝብ - ለሕዝብ ኢትዮጵያ መስራችና ሊቀመንበር፤ ዶ/ር ታሪኩ ተሻለ በስዊዲን የሕዝብ - ለሕዝብ ኢትዮጵያ ተጠሪና የሉላዊ ኢትዮጵያውያን ምሁራን ተነሳሽነት (GESI) አባል፤ ሰሞኑን "አገራዊ የመግባቢያ ቋንቋ እንደ አንድ የትምህርት ዓይነት የመስጠት አስፈላጊነት" በሚል ርዕስ በተለያዩ የጥናት መስኮች ከተጠበቡ ኢትዮጵያውያን ጋር ስላካሔዱት ግንዛቤ ማስጨበጫ የውይይት ጭብጦች ያስረዳሉ።አንኳሮችሕዝባዊ የብሔራዊ ቋንቋ ምክክር መድረክ ፈጠራየብሔራዊ ቋንቋ ትግበራና ፋይዳዎቹቋንቋና ብሔራዊ ማንነትተጨማሪ ያድምጡኢትዮጵያ ብሔራዊ የመግባቢያና ማስተማሪያ ቋንቋ ያስፈልጋታል? ለምን?ShareLatest podcast episodesበአውስትራሊያ ለሴቶች ነጻ የህግ አገልግሎት ተቋማት አማራጮች እንዳሉ ይረዱበመካከለኛው ምስራቅ ያለው ቀውስ በጦርነት አይፈታም ፤ መፍትሄው የሰላም ውይይት ነው - አንቶኒዮ ጉተሬዝአገርኛ ሪፓርት - በኢትዮጵያ ለሚኖሩ ስደተኞች መሰርታዊ አቅርቦት ከግማሽ ቢሊዮን በላይ ገንዘብ ያስፈልጋል ተባለበሺህ የሚቆጠሩ አራናውያን አሜሪካ በሆርሙዝ የጣለችውን ገደብ በቃወም ለሰልፍ ወጡ