"በጎጥ ቋንቋ ማተኮሩ እየጎዳን ነው፤ የኢትዮጵያ ሕዝብ በብሔራዊ መግባቢያ ቋንቋ ላይ መወያየት አለበት" ዶ/ር እናውጋው መሃሪና ዶ/ር ታሪኩ ተሻለ14:39Dr Enawgaw Mehari. Credit: E.Mehariኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (7.65MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር እናውጋው መሃሪ - የሕዝብ - ለሕዝብ ኢትዮጵያ መስራችና ሊቀመንበር፤ ዶ/ር ታሪኩ ተሻለ በስዊዲን የሕዝብ - ለሕዝብ ኢትዮጵያ ተጠሪና የሉላዊ ኢትዮጵያውያን ምሁራን ተነሳሽነት (GESI) አባል፤ ሰሞኑን "አገራዊ የመግባቢያ ቋንቋ እንደ አንድ የትምህርት ዓይነት የመስጠት አስፈላጊነት" በሚል ርዕስ በተለያዩ የጥናት መስኮች ከተጠበቡ ኢትዮጵያውያን ጋር ስላካሔዱት ግንዛቤ ማስጨበጫ የውይይት ጭብጦች ያስረዳሉ።አንኳሮችሕዝባዊ የብሔራዊ ቋንቋ ምክክር መድረክ ፈጠራየብሔራዊ ቋንቋ ትግበራና ፋይዳዎቹቋንቋና ብሔራዊ ማንነትተጨማሪ ያድምጡኢትዮጵያ ብሔራዊ የመግባቢያና ማስተማሪያ ቋንቋ ያስፈልጋታል? ለምን?ShareLatest podcast episodesየቪክቶሪያ መንግሥት ከአንድ ሺህ በላይ የመንግስት ሠራተኞችን ሊቀንስ ነውዶናል ትራምፕ የሩስያና ዩክሬይን ጦርነትን ለማክሰም ተቃርቤያለሁ ሲሉ፤ በጦርነት ላይ ያሉት ሃገራት እርግጠኞች አይደሉምበአዲስ አበባ የHIV / AIDS ስርጭት በወረርሽኝ ደረጃ ይገኛል ተባለ"ዕድሜ ልክ እየለመን መኖር የለብንም። የእኛ ሕዝብ አስተዋፅዖ ማድረግ አለበት፤ እንደ ሕዝብ ክብራችንም ይጨምራል" ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛው