“የምግብ ዋስትናና ረሃብን ለመፍታት ብዙ ጊዜ መፍትሔው ፖለቲካዊ ስለሆነ፤ ቀጥታ ፖለቲካዊ ጣልቃ ገብነት ያስፈልጋል” ዶ/ር ገበያው አምበሉ36:50Dr Gebeyaw Ambelu Degarge Source: Suppliedኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (24.11MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ገበያው አምበሉ ደግአርጌ በኒውዝላንድ ሊንከን ዩኒቨርሲቲ የቱሪዝምና ልማት ተመራማሪ፤ በአውስትራሊያ የኢትዮጵያውያን ተመራማሪዎች ኔትዎርክ አባል፤ ባደጉና በማደግ ላይ ባሉ አገራት ስላሉ የምግብ ዋስትና፣ ረሃብና ድህነትን አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮች የዓለም ምግብ ፕሮግራም የ2020 ኖቤል ሰላም ሽልማት ፋይዳዎችየኮሮናቫይረስና አንበጣ ወረርሽኝ አሉታዊ የምግብ ዋስትና ተፅዕኖዎች በኢትዮጵያየድህነት ቅነሳ ስትራቴጂ በኢትዮጵያShareLatest podcast episodes2018 - አዲስ ዓመት፣ አውደ ዓመት፣ ዕንቁጣጣሽ"አዲሱ አመት የአንድነት ፤ የመተባበር ፤ የሰላም እና ፍቅር እንዲሆንልን እንጸልያለን " - ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ" አዲሱ ዓመት ወደ እግዚአብሔር የምንጠጋበት እና የምንታደስበት እንዲሆን እፀልያለሁ" - ዶ/ር ናትናኤል ገመዳ" አዲሱ አመት የፍቅር ፤ የመቻቻል ፤ የሰላም እና ከድህነት የምንወጣበት ይሁንልን "- ሼህ አብዱራህማን