ዶ/ር ግዛቸው ተሰማ፤ በከርቲን ዩኒቨርሲቲ የሕብረተሰብ ጤና ተባባሪ ፕሮፌሰር፤ ፅንስን የማቋረጥ / የማስወረድ አፋላሚ አስባብ ከሆኑት ከሕግ፣ ሃይማኖት፣ ሕክምና፣ ፖለቲካና ሥነ ምግባር አኳያ ነቅሰው ያስረዳሉ።
አንኳሮች
- የፅንስን ማቋረጥ / ማስወረድ አወዛጋቢነት በሀገረ አሜሪካ
- የአውስትራሊያ ፅንስን የማቋረጥ / ማስወረድ ድንጋጌዎችና አገልግሎቶች
- የኢትዮጵያ ፅንስን የማቋረጥ / ማስወረድ ሕጎችና አገልግሎቶች
- ድኅረ ውርጃ የሚከሰቱ ሥነ ልቦናዊ ተፅዕኖዎች
Share





