ዶ/ር ለገሰ ጋረደው፤ በደቡብ አውስትራሊያ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንትና ዶ/ር ተስፋሁን ጫኔ በአደላይድ - ደቡብ አውስትራሊያ ቅዳሜ መስከረም 11 / ሴፕቴምበር 21 ስለሚከበረው የአዲስ ዓመት መቀበያ ዝግጅት ይናገራሉ። የማኅበረሰቡ አባላትም በዝግጅቱ ላይ እንዲታደሙ የግብዣ ጥሪያቸውን ያስተላልፋሉ።
አንኳሮች
- የበዓል ዝግጅት መርሃ ግብር
- የማኅበረሰብ ማኅበር ምሥረታ ታሪክና ስኬቶች
- ተግዳሮቶች
- የአጭርና ረጅም ጊዜያት ትልሞች
Share





