"የኢትዮጵያን ባንክ አሠራር ለማዘመን በጎሣ ላይ የተመሠረቱ ባንኮችን በብሔራዊ መንፈስ ማዋቀርና የአዲስ ትውልድ ባንክ ምሥረታ ያስፈልገናል" ዶ/ር ሙሴ ደለለኝ16:06A building of the new headquarters of the Commercial Bank of Ethiopia CBE is seen in Addis Ababa, Ethiopia, Feb. 13, 2022. Credit: Wang Ping/Xinhua via Getty Imagesኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (10.45MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ሙሴ ደለለኝ አረጋ - በተባበሩት መንግሥታት የንግድና ልማት ጉባኤ በአፍሪካ መምሪያ የማምረት አቅምና ዘላቂ ልማት ንዑስ መምሪያ ኃላፊ፤ በቅርቡ "Does Ethiopia need foreign banks or domestic banks of a different genre?" በሚል ርዕስ ለንባብ ያበቁትን መጣጥፍ አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮችየዓለም ንግድ ድርጅትየባንክ ብሔራዊ መዋቅራዊ ለውጥና አሠራርምክረ ሃሳቦችተጨማሪ ያድምጡ"እጅ ጥምዘዛ ከበድ ላሉ አገሮች ነው፤ የውጭ ብድር፣ እርዳታና ሙዋዕለ ፍሰት ጥገኛ ለሆኑ አገሮች ትዕዛዝ ነው የሚሰጠው" ዶ/ር ሙሴ ደለለኝ"የባንክ ተቋሞቻችንን በተለይም የፋይናንስ ዘርፍ የቴክኖሎጂ ብቃታችንን ሳናዘምን የውጭ ባንኮችን መክፈት ማለት በጣም ትልቅ ችግር መጋበዝ ማለት ነው" ዶ/ር ሙሴ ደለለኝShareLatest podcast episodesወደ ጎን የተገፋውታሪክ፤ የአቦርጂናልና ቶረስ ሰርጥ ደሴተኞች አገልግሎት በአንዛክ ቀን#109 ዕድሜያቸው እየገፋ ስላሉ ወላጆች መናገርበኢትዮጵያ በቁልፍ መሠረተ ልማቶች ላይ ጉዳት የሚያደርሱ ሠራተኞችና ኃላፊዎችን በፅኑዕ እሥራት የሚቀጣ ረቂቅ አዋጅ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀረበየፖርት ኧርተር የጅምላ ግድያ 30ኛ ዓመት ዝክረ መታሰቢያ ተከናወነ