"የባንክ ተቋሞቻችንን በተለይም የፋይናንስ ዘርፍ የቴክኖሎጂ ብቃታችንን ሳናዘምን የውጭ ባንኮችን መክፈት ማለት በጣም ትልቅ ችግር መጋበዝ ማለት ነው" ዶ/ር ሙሴ ደለለኝ12:35Foreign Banks. Credit: Illustration by Budrul Chukrut/SOPA Images/LightRocket via Getty Imagesኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (8.6MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ሙሴ ደለለኝ አረጋ - በተባበሩት መንግሥታት የንግድና ልማት ጉባኤ በአፍሪካ መምሪያ የማምረት አቅምና ዘላቂ ልማት ንዑስ መምሪያ ኃላፊ፤ ዓለም አቀፍ ባንኮች ወደ ኢትዮጵያ እንዲዘልቁ በኢፌዴሪ የሚኒስትሮች ምክር ቤት የተላለፈውን ውሳኔ ተከትሎ ሙያዊ ግለ አተያያቸውን ያንፀባርቃሉ።አንኳሮችየሚኒስትሮች ምክር ቤት ውሳኔየዓለም አቀፍ ባንክ ፖሊሲ ቀረፃመንግሥትን ለዓለም አቀፍ ባንክ በሮችን ለመክፈት ፈቃደኛ ወይም ግድ የሚያሰኙ አስባቦችተጨማሪ ያድምጡ"እጅ ጥምዘዛ ከበድ ላሉ አገሮች ነው፤ የውጭ ብድር፣ እርዳታና ሙዋዕለ ፍሰት ጥገኛ ለሆኑ አገሮች ትዕዛዝ ነው የሚሰጠው" ዶ/ር ሙሴ ደለለኝ"የኢትዮጵያን ባንክ አሠራር ለማዘመን በጎሣ ላይ የተመሠረቱ ባንኮችን በብሔራዊ መንፈስ ማዋቀርና የአዲስ ትውልድ ባንክ ምሥረታ ያስፈልገናል" ዶ/ር ሙሴ ደለለኝShareLatest podcast episodesየባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የኑክሊየር ምሕንድስና ትምህርት በዘንድሮ የትምህርት ዘመን ሊጀመር ነው" እንኳን ለደመራ እና መስቀል በአል በሰላም አደረሳችሁ ። " - መጋቢ አእላፍ ቀሲስ በቃሉ ዳዊት"የኤሌክትሪክ መኪናዎች ወደ ኢትዮጵያ መግባት መሠረተ ልማትን ለመሥራት ያስገድዳል፤ ወደ ፈጠራ ይመራል። የኤሌክትሪክ ስኩተርና ብስክሌትም አሥፈላጊ ናቸው"ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህ"የኤሌክትሪክ መኪናዎች ለመንዳት ምቹና ለአካባቢያዊ አየር ብክለት ቅነሳ ጠቀሜታ ቢኖራቸውም፤ ጉዳትም አላቸው" ዶ/ር ፀጋዬ ደግነህ