ዶ/ር ሙሴ ደለለኝ አረጋ - በተባበሩት መንግሥታት የንግድና ልማት ጉባኤ በአፍሪካ መምሪያ የማምረት አቅምና ዘላቂ ልማት ንዑስ መምሪያ ኃላፊ፤ ዓለም አቀፍ ባንኮች ወደ ኢትዮጵያ እንዲዘልቁ በኢፌዴሪ የሚኒስትሮች ምክር ቤት የተላለፈውን ውሳኔ ተከትሎ ሙያዊ ግለ አተያያቸውን ያንፀባርቃሉ።
አንኳሮች
- የሚኒስትሮች ምክር ቤት ውሳኔ
- የዓለም አቀፍ ባንክ ፖሊሲ ቀረፃ
- መንግሥትን ለዓለም አቀፍ ባንክ በሮችን ለመክፈት ፈቃደኛ ወይም ግድ የሚያሰኙ አስባቦች
Share






