"እጅ ጥምዘዛ ከበድ ላሉ አገሮች ነው፤ የውጭ ብድር፣ እርዳታና ሙዋዕለ ፍሰት ጥገኛ ለሆኑ አገሮች ትዕዛዝ ነው የሚሰጠው" ዶ/ር ሙሴ ደለለኝ20:12Dr Mussie Delelegn Arega. Credit: MD.Aregaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (13.61MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ሙሴ ደለለኝ አረጋ - በተባበሩት መንግሥታት የንግድና ልማት ጉባኤ በአፍሪካ መምሪያ የማምረት አቅምና ዘላቂ ልማት ንዑስ መምሪያ ኃላፊ፤ ዓለም አቀፍ ባንኮች ወደ ኢትዮጵያ እንዲዘልቁ በኢፌዴሪ የሚኒስትሮች ምክር ቤት የተላለፈውን ውሳኔ ተከትሎ ሙያዊ ግለ አተያያቸውን ያንፀባርቃሉ።አንኳሮችየምጣኔ ሃብት በሮችን በፍጥነትና በስፋት የመክፈት ስጋቶችና መዘዞችአሁነኛ ምጣኔ ሃብታዊ ችግሮችየዓለም አቀፍ ፋይናንስ ተቋማት ጫናዎችተጨማሪ ያድምጡ"የባንክ ተቋሞቻችንን በተለይም የፋይናንስ ዘርፍ የቴክኖሎጂ ብቃታችንን ሳናዘምን የውጭ ባንኮችን መክፈት ማለት በጣም ትልቅ ችግር መጋበዝ ማለት ነው" ዶ/ር ሙሴ ደለለኝ"የኢትዮጵያን ባንክ አሠራር ለማዘመን በጎሣ ላይ የተመሠረቱ ባንኮችን በብሔራዊ መንፈስ ማዋቀርና የአዲስ ትውልድ ባንክ ምሥረታ ያስፈልገናል" ዶ/ር ሙሴ ደለለኝShareLatest podcast episodesስንብት፤ የአውስትራሊያ ነባር ዜጎች የባሕል ተፋላሚዋ አክስት ሮዳ ሮበርትስመጽሐፍ ሻጮች ስልጠና ቢሰጣቸው ደስ ይለኛል፤ ለደራሲያን የሚሰጡት ክብር አናሳ ነው። በጣት የሚቆጠሩት ካልሆኑ በስተቀር።" ደራሲና ጋዜጠኛ ሃሊ ሙዘይን"ለመላው ኢትዮጵያውያንና የዓለም ሙስሊሞች እንኳን በሰላም አደረሳችሁ፤ ተቻችለን የምንኖር ያድርገን፤ መልካም ኢድ ይሁንልን" ሼህ አብዱራህማን ሐጂ ከቢር#106 Mmm or Hmm? Trying new and unusual food