Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

"የአገር ውስጥ ኢኮኖሚያዊ ችግሮቻችን ከአካባቢያዊና ዓለም አቀፍ ችግሮች ጋር ተወሳስበው 2016 እና 2017ን አስቸጋሪ ሊያደርጉብን ይችላል የሚል ስጋት አለኝ" ዶ/ር ሙሴ

Dr Mussie Delelegn Arega 1.jpg
Mussie Delelegn Arega (PhD), A/Head, Productive Capacities and Sustainable Development Branch, Division for Africa, LDCs and Special Programs, at the United Nations Conference on Trade and Development (UNCTAD). Credit: M.Arega

ዶ/ር ሙሴ ደለለኝ አረጋ - በተባበሩት መንግሥታት የንግድና ልማት ጉባኤ በአፍሪካ መምሪያ የማምረት አቅምና ዘላቂ ልማት ንዑስ መምሪያ ኃላፊ፤ የአገር ውስጥ፣ ቀጣናዊና ዓለም አቀፋዊ ግጭቶች በኢትዮጵያ ምጣኔ ሃብት ላይ ያሳደሯቸውን ጉልህ አሉታዊ ተፅዕኖዎች አንስተው ግለ አተያያቸውን ያጋራሉ።


Published

Updated

By Kassahun Seboqa Negewo, NACA

Source: SBS


Share this with family and friends


ዶ/ር ሙሴ ደለለኝ አረጋ - በተባበሩት መንግሥታት የንግድና ልማት ጉባኤ በአፍሪካ መምሪያ የማምረት አቅምና ዘላቂ ልማት ንዑስ መምሪያ ኃላፊ፤ የአገር ውስጥ፣ ቀጣናዊና ዓለም አቀፋዊ ግጭቶች በኢትዮጵያ ምጣኔ ሃብት ላይ ያሳደሯቸውን ጉልህ አሉታዊ ተፅዕኖዎች አንስተው ግለ አተያያቸውን ያጋራሉ።


አንኳሮች

  • የኢትዮጵያ 2015ምጣኔ ሃብታዊ ምልከታ
  • የአገር ውስጥና ዓለም አቀፍ ግጭቶች በምጣኔ ሃብት ላይ ያሳደሯቸውና እያሳደሩ ያሉት አሉታዊ ተፅዕኖዎች
  • የጠቅላላ አገር ውስጥ ምርት በጀት ጉድለት አሳሳቢነት

Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now