ዶ/ር ሙሴ ደለለኝ አረጋ - በተባበሩት መንግሥታት የንግድና ልማት ጉባኤ በአፍሪካ መምሪያ የማምረት አቅምና ዘላቂ ልማት ንዑስ መምሪያ ኃላፊ፤ የአገር ውስጥ፣ ቀጣናዊና ዓለም አቀፋዊ ግጭቶች በኢትዮጵያ ምጣኔ ሃብት ላይ ያሳደሯቸውን ጉልህ አሉታዊ ተፅዕኖዎች አንስተው ግለ አተያያቸውን ያጋራሉ።
አንኳሮች
- የኢትዮጵያ 2015ምጣኔ ሃብታዊ ምልከታ
- የአገር ውስጥና ዓለም አቀፍ ግጭቶች በምጣኔ ሃብት ላይ ያሳደሯቸውና እያሳደሩ ያሉት አሉታዊ ተፅዕኖዎች
- የጠቅላላ አገር ውስጥ ምርት በጀት ጉድለት አሳሳቢነት
Share





