"ኢትዮጵያ ውስጥ ከምንም በላይ የፖለቲካ መረጋጋርትና ሰላምየሚገኝበት መፍትሔ በአስቸኳይ መሻት ያስፈልጋል" የሚሉት ዶ/ር ሙሴ ደለለኝ አረጋ - በተባበሩት መንግሥታት የንግድና ልማት ጉባኤ በአፍሪካ መምሪያ የማምረት አቅምና ዘላቂ ልማት ንዑስ መምሪያ ኃላፊ፤ ስለ ሥራ ፈጠራና የግሉ ዘርፍ ሊደርጉለት ስለሚገባው ድጋፍ ያሰረዳሉ።
አንኳሮች
- ሥራ ፈጠራ
- ብሪክስና የአሜሪካ ዶላር
- የግል ባለ ሃብቶች የሙዋዕለ ንዋይ ፍሰት ተሳትፎና አመቺ ፖሊሲ ቀረፃ
Share





