Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

"40 በመቶ ሕዝባችን ከድህነት ወለል በታች ነው፤ ስለ ድህነት ካልተናገርንና መንስኤውን ካላወቅን ወደ ብልፅግና ልንሔድ አንችልም" ዶ/ር ሙሴ ደለለኝ

Arega.png
Mussie Delelegn Arega (PhD), A/Head, Productive Capacities and Sustainable Development Branch, Division for Africa, LDCs and Special Programs, at the United Nations Conference on Trade and Development (UNCTAD). Credit: MD.Arega

ዶ/ር ሙሴ ደለለኝ አረጋ - በተባበሩት መንግሥታት የንግድና ልማት ጉባኤ በአፍሪካ መምሪያ የማምረት አቅምና ዘላቂ ልማት ንዑስ መምሪያ ኃላፊ፤ ሁነኛ ማኅበራዊና ከኢትዮጵያ የብሪክስ አባልነት ጋር ተያያዥ የሆኑ ጉዳዮችን አስመልክተው ግለ አተያያቸውን ያመላክታሉ።


Published

Updated

By Kassahun Seboqa Negewo

Source: SBS


Share this with family and friends


ዶ/ር ሙሴ ደለለኝ አረጋ - በተባበሩት መንግሥታት የንግድና ልማት ጉባኤ በአፍሪካ መምሪያ የማምረት አቅምና ዘላቂ ልማት ንዑስ መምሪያ ኃላፊ፤ ሁነኛ ማኅበራዊና ከኢትዮጵያ የብሪክስ አባልነት ጋር ተያያዥ የሆኑ ጉዳዮችን አስመልክተው ግለ አተያያቸውን ያመላክታሉ።


አንኳሮች

  • ድህነት
  • ሥራ አጥነት
  • የኢትዮጵያ የብሪክስ ቡድን አባል የመሆን ፋይዳዎች

Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now