ዶ/ር ሚሊዮን በላይ፤ Alliance for Food Sovereignty for Africa ዋና አስተባባሪ፤ ከ45 የአፍሪካ አገራት የተውጣጡ 200 ወጣቶች አዲስ አበባ ስለታደሙበት የአፍሪካ ምግብ ሉዓላዊነት፣ የሰላም ጉዳይ፣ ግብርና፣ የምግብ ኢንተርፕሬነርሺፕና መሰል ጉዳዮች ላይ ስለመከረው የ "1000 ወጣቶች ጉባኤ" ያስረዳሉ።
አንኳሮች
- ዓላማና ግብ
- ምክረ ሃሳቦችና ፋይዳዎች
- ትልሞች
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Published
Updated
By Demeke Kebede
Source: SBS
Share this with family and friends
