እያገረሸ ባለው የኮቪድ - 19 ወረርሽኝ ሳቢያ ትምህርት ቤቶች ዳግም ቢዘጉ ወላጆች ለርቀት ትምህርት ምን ዓይነት መሰናዶ ያሻቸዋል?12:05Dr Tebeje Molla. Source: T.Mollaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (11.07MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ተበጀ ሞላ - በዲከን ዩኒቨርሲቲ የትምህርት ፖሊሲና የማኅበራዊ ጥናት ተመራማሪ፤ በቅርቡ በኮቪድ - 19 ሳቢያ ለትምህርት ቤቶች መዘጋትና ተማሪዎች ለርቀት ትምህርት ግድ ከመሰኘታቸው ጋር ተያይዞ በፍልሰተኛ ወላጆች ላይ ያሳደራቸውን አሉታዊ ተፅዕኖዎች አስመልክቶ ጥናት አካሂደዋል። ዳግም ለርቀት ትምህርት መዳረግ ቢገጥም በተማሪዎች፣ ትምህርት ቤቶች፣ ወላጆችና መንግሥት በኩል ምን ዓይነት መሰናዶዎች ሊደረግ እንደሚገባም ምክረ ሃሳቦችን አጋርተዋል።አንኳሮች የጥናት ዓላማና ትኩረትግኝቶችምክረ ሃሳቦችShareLatest podcast episodesበፐርዝ ከተማ በተካሔደው የወረራ ቀን የተቃውሞ ሠልፈኞች ላይ በቦምብ ውርወራ ተጠርጣሪ የሆነ ግለሰብ ላይ የሽብር ድርጊት ክስ ተመሠረተየፍልስጥኤም ድርጊት ቡድን ከእሥራኤል ፕሬዚደንት የአውስትራሊያ ጉብኝት ጋር ተያይዞ፤ ፖሊስ የጣለውን ግደባ አሌ በማለት ሲድኒ ውስጥ ሰላማዊ ሠልፍ ሊያካሂድ ነውጠ/ሚ/ር ዐቢይ አሕመድ 'በኢትዮጵያና ኤርትራ መካከል ችግር የፈጠረው የቀይ ባሕር ጥያቄ ሳይሆን፤ በትግራይ ጦርነት ወቅት የተጠነሰሰ እንጂ' ሲሉ አመላከቱየአውስትራሊያ ማዕከላዊ ባንክ የወለድ መጠን ጨመረ