“ከ80 ፐርሰንት በላይ አፍሪካውያን-አውስትራሊያውያን ወጣቶች የዩኒቨርሲቲ ትምህርታቸውን አይጨርሱም” - ዶ/ር ተበጀ ሞላ

Dr Tebeje Molla

Dr Tebeje Molla. Source: T. Molla

ዶ/ር ተበጀ ሞላ - በዲከን ዩኒቨርሲቲ የትምህርት ፖሊሲና ማሕበራዊ ፍትሕ ጥናት ተመራማሪ፤ በተለይ አፍሪካውያን-አውስትራሊያውያን ወጣት የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች የሥራና ዕውቀት ብቃትን ለማግኘት ገጥመዋቸው ስላሉ ግላዊ፣ ቤተሰባዊና ተቋማዊ ተግዳሮቶችን አስመልክተው ስላካሄዱት ጥናትና ግኝቶች ያስረዳሉ።


አንኳሮች


 

  • የአፍሪካውያን-አውስትራሊያውያን ወጣት ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ ትምህርታቸውን ማጠናቀቅ ያለመቻል ዋነኛ ተግዳሮቶች
  • የልጆች የሙያ ዘርፍ ፍላጎትና የወላጆች ምኞት ግጭቶች የሚያስከትሏቸው አሉታዊ ተፅዕኖዎች
  • የመፍትሔ ምክረ ሃሳቦች

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service