“ከ80 ፐርሰንት በላይ አፍሪካውያን-አውስትራሊያውያን ወጣቶች የዩኒቨርሲቲ ትምህርታቸውን አይጨርሱም” - ዶ/ር ተበጀ ሞላ

Dr Tebeje Molla

Dr Tebeje Molla. Source: T. Molla

ዶ/ር ተበጀ ሞላ - በዲከን ዩኒቨርሲቲ የትምህርት ፖሊሲና ማሕበራዊ ፍትሕ ጥናት ተመራማሪ፤ በተለይ አፍሪካውያን-አውስትራሊያውያን ወጣት የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች የሥራና ዕውቀት ብቃትን ለማግኘት ገጥመዋቸው ስላሉ ግላዊ፣ ቤተሰባዊና ተቋማዊ ተግዳሮቶችን አስመልክተው ስላካሄዱት ጥናትና ግኝቶች ያስረዳሉ።


አንኳሮች


 

  • የአፍሪካውያን-አውስትራሊያውያን ወጣት ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ ትምህርታቸውን ማጠናቀቅ ያለመቻል ዋነኛ ተግዳሮቶች
  • የልጆች የሙያ ዘርፍ ፍላጎትና የወላጆች ምኞት ግጭቶች የሚያስከትሏቸው አሉታዊ ተፅዕኖዎች
  • የመፍትሔ ምክረ ሃሳቦች

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now