“ከ80 ፐርሰንት በላይ አፍሪካውያን-አውስትራሊያውያን ወጣቶች የዩኒቨርሲቲ ትምህርታቸውን አይጨርሱም” - ዶ/ር ተበጀ ሞላ22:04Dr Tebeje Molla. Source: T. Mollaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (18.9MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ተበጀ ሞላ - በዲከን ዩኒቨርሲቲ የትምህርት ፖሊሲና ማሕበራዊ ፍትሕ ጥናት ተመራማሪ፤ በተለይ አፍሪካውያን-አውስትራሊያውያን ወጣት የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች የሥራና ዕውቀት ብቃትን ለማግኘት ገጥመዋቸው ስላሉ ግላዊ፣ ቤተሰባዊና ተቋማዊ ተግዳሮቶችን አስመልክተው ስላካሄዱት ጥናትና ግኝቶች ያስረዳሉ።አንኳሮች የአፍሪካውያን-አውስትራሊያውያን ወጣት ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ ትምህርታቸውን ማጠናቀቅ ያለመቻል ዋነኛ ተግዳሮቶችየልጆች የሙያ ዘርፍ ፍላጎትና የወላጆች ምኞት ግጭቶች የሚያስከትሏቸው አሉታዊ ተፅዕኖዎችየመፍትሔ ምክረ ሃሳቦችShareLatest podcast episodesፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን ‘በጣም ትልቅ ስጦታ ሰጠችኝ‘ አሉኢትዮጵያ በዓለም 5ኛዋ ግዙፍ አበባ ላኪ ሀገር ተባለች"ኳታር ውስጥ፤ በኑሮ ውድነት ላይ አንዳችም ጭማሪ የለብንም። የነዳጅ ጭማሪ አልተደረገም። መንግሥት ትልቅ ድጋፍ እያደረገልን ነው" ሰዓሊ ተሰማ ተምትሜ"የጋሞ ሰርከስ ትምህርት ቤትንና ኢትዮ-ሰርከስ ኢንተርቴይንመንት ማዕከልን እንደግፍ" ኧኒ ዴቪ እና ማርታ ቦረና