በአውስትራሊያ የኢትዮጵያውያን ተመራማሪዎች አውታረ መረብ አባላት ዶ/ር ውብሸት ተስፋዬ - በካንብራ ዩኒቨርሲቲ የመድኃኒት አጠቃቀም ተመራማሪ፣ ዶ/ር በፈቃዱ ውብሸት - በኩዊንስላንድ ዩኒቨርሲቲ የፋርማሲ፣የጤና አገልግሎትና ምጣኔ ሃብት ተመራማሪ፣ ዶ/ር ዳንኤል ዕርቁ - በግሪፊዝ ዩኒቨርሲቲ የፋርማሲ፣የጤና አገልግሎትና ምጣኔ ሃብት ተመራማሪ፤ ክትባቶችን አስመልክቶ ተከስተው ያሉ ብዥታዎችንና የክትባት ማመንታቶችን አንስተው ያስረዳሉ።
አንኳሮች
- ለክትባት ክተባ የማመንታት መንስኤዎችና አመኔታን የማስረፅ ጥረቶች
- የፋይዘርና አስትራዜኒካ ክትባቶች ኮሮናቫይረስን የመከላከል አቅምና የጎንዮሽ ጉዳቶች
- የኮሮናቫይረስ ክትባትን የተከተቡ ሰዎች በቫይረሱ ሊጠቁ ይችላሉን?
Share






