“እስከ 2021 መጨረሻ በመላው ዓለም የኮቪድ - 19 ክትባትን ማድረስ ከተቻለ በጣም ጥሩ ይሆናል” - ዶ/ር ውብሸት ተስፋዬ31:15Dr Wubshet Tesfaye Source: Suppliedኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (57.24MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ውብሸት ተስፋዬ - በአውስትራሊያ ካንብራ ዩኒቨርሲቲ የመድኃኒት አጠቃቀም ተመራማሪና በአውስትራሊያ የኢትዮያውያን ተመራማሪዎች ኔትዎርክ አባል፤ በመሠራትና ለሕክምና ተግባር ለመዋል ተቃርበዋል የሚባሉትን የኮቪድ-19 ክትባት ምርምር ሂደቶች አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮችየኮቪድ – 19 መከላከያ ክትባት ስርጭትና አጠቃቀምየፖለቲካ፣ ሃይማኖትና ሳይንስ ትይዮሽ በኮቪድ - 19 ዙሪያበአዲስ ዘመን ቅበላና ቀጣይ ሕዝባዊ በዓላት የጤና ጥንቃቄ ShareLatest podcast episodes"ምግብ አቅርቤ ባዶ ሳህን ሲመለስልኝ ደስ ይለኛል" ወ/ሮ ገነት ሐብተወልድየቂሊንጦ የጊዜ ቀጠሮ ማረፊያ ማዕከል መያዝ ከሚችለው የተጠርጣሪዎች ቁጥር በላይ እየያዘ በመሆኑ ከፍተኛ መጨናነቅ መፈጠሩን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን አመለከተበመጪው ሀገራዊ ምርጫ ለውድድር የሚቀርቡ ዕጩዎችና መራጮች በስድስት ቋንቋዎች በዲጂታል አማራጭ መመዝገብ የሚችሉበት መተግበሪያ ድረገፅ ይፋ ሆነ#101 መሳሳቅ