“እስከ 2021 መጨረሻ በመላው ዓለም የኮቪድ - 19 ክትባትን ማድረስ ከተቻለ በጣም ጥሩ ይሆናል” - ዶ/ር ውብሸት ተስፋዬ31:15Dr Wubshet Tesfaye Source: Suppliedኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (57.24MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ውብሸት ተስፋዬ - በአውስትራሊያ ካንብራ ዩኒቨርሲቲ የመድኃኒት አጠቃቀም ተመራማሪና በአውስትራሊያ የኢትዮያውያን ተመራማሪዎች ኔትዎርክ አባል፤ በመሠራትና ለሕክምና ተግባር ለመዋል ተቃርበዋል የሚባሉትን የኮቪድ-19 ክትባት ምርምር ሂደቶች አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮችየኮቪድ – 19 መከላከያ ክትባት ስርጭትና አጠቃቀምየፖለቲካ፣ ሃይማኖትና ሳይንስ ትይዮሽ በኮቪድ - 19 ዙሪያበአዲስ ዘመን ቅበላና ቀጣይ ሕዝባዊ በዓላት የጤና ጥንቃቄ ShareLatest podcast episodes"የሐበሻ ማኅበረሰብ መጥቶ ቢያየኝ፤ ቢደግፈኝ ደስ ይለኛል። ሁሉም ሰው የራሱ የሆነ ነገር የሚያገኝበት ትዕይንት ነው" ሶሊያና እርሴፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ የኢራን-እሥራኤል-ዩናይትድ ስቴትስ ተኩስ አቁምን ላልተወሰነ ጊዜ አራዘሙየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እስከ ሚያዝያ 9 ቀን 2018 ድረስ 47 ሚሊዮን የሚጠጉ መራጮች መመዝገባቸውን አስታወቀዩናይድ ስቴትስ የኢራንን መርከብ በቁጥጥሯ ስር አዋለች፤ ኢራን የአፀፋ እርምጃ እወስዳለሁ አለች