"ብዙ ኢትዮጵያውያን በተለይም የዘር ማጥፋትና የማንነት ጥቃት ተፈፀመ ሲባል የሚጮኹት የራሳቸው ብሔር ሲጠቃ ነው" ዶ/ር ይርጋ ገላው16:18Dr Yirga Gelaw Woldeyes, Senior Lecturer and Multidisciplinary Researcher at Curtin University's Centre for Human Rights Education. Credit: YG.Woldeyesኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (14.03MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ይርጋ ገላው፤ በከርተን ዩኒቨርሲቲ የሰብዓዊ መብቶች ትምህርት ማዕከል ገዲብ ተመራማሪና መምህር፤ ጎሳ ተኮር የሰብዓዊ መብቶች ተቆርቋሪነትንና አማራጭ ያሏቸውን የግጭት መግቻ ምክረ ሃሳቦች ያጋራሉ።አንኳሮችጎሳ ተኮር የሰብዓዊ ምብቶች ተቆርቋሪነትየብሔርና የዜግነት ፖለቲካ አማራጭ መንገዶችየመፍትሔ ምክረ ሃሳቦች ተጨማሪ ያንብቡ"የአማራ ሕዝብ አንዳንዶች እንደሚሉት የሌላውን ብሔርና ብሔረሰብ ባሕል በጥጋብና በዕብሪት ለመጨፍለቅ የተነሳ ሕዝብ አይደለም" ዶ/ር ይርጋ ገላውShareLatest podcast episodes"ግጥም በጃዝን በየሶስት ወራቱ ወደ ተለያዩ የአውስትራሊያ ዋና ዋና ከተሞች እየተዘዋወርን እናሳያለን" ተዋናይና ገጣሚ ጌታሁን ሰለሞንግጥም በጃዝ በሜልበርን አውስትራሊያ ዳግም መድረክ ላይ ሊያዋዛ ነው"ብዙ የአፍሪካ ሀገራት ድርሰትን ለድርሰት ብለው ነው የጀመሩት፤ የኢትዮጵያ ደራሲያን ግን ድርሰትን ለሀገር የችግር መፍቻ ብለው ስለሆነ ልዩ ያደርጋቸዋል"ደራሲ ጌታቸው በለጠምልሰታዊ ምልከታ "የወታደር ክፉ የለውም፤ የመሪ ክፉ ነው ያለው" ሻለቃ ቦጋለ ንጋቱ