ዶ/ር ይርጋ ገላው፤ በከርተን ዩኒቨርሲቲ የሰብዓዊ መብቶች ትምህርት ማዕከል ገዲብ ተመራማሪና መምህር፤ ጎሳ ተኮር የሰብዓዊ መብቶች ተቆርቋሪነትንና አማራጭ ያሏቸውን የግጭት መግቻ ምክረ ሃሳቦች ያጋራሉ።
አንኳሮች
- ጎሳ ተኮር የሰብዓዊ ምብቶች ተቆርቋሪነት
- የብሔርና የዜግነት ፖለቲካ አማራጭ መንገዶች
- የመፍትሔ ምክረ ሃሳቦች
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Dr Yirga Gelaw Woldeyes, Senior Lecturer and Multidisciplinary Researcher at Curtin University's Centre for Human Rights Education. Credit: YG.Woldeyes
Published
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends

