"የብሔረተኝነት ስሜት የብሔር ጠላት ከሌለው ጠንካራ ሆኖ ስለማይቀጥል፤ ሕዝቡ የማይጨነቅበትና የማይኖርበት የታሪክ ቁርሾ ላይ የተመሠረተ ነው" ዶ/ር ይርጋ ገላው14:18Dr Yirga Gelaw Woldeyes. Credit: YG.WoldeyesSBS AmharicView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (9.76MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ይርጋ ገላው፤ በፐርዝ አውስትራሊያ ከርተን ዩኒቨርሲቲ ገዲብ መምህርና ተማራማሪ ናቸው። በቅርቡ ለሕትመት ስላበቁት "The Coloniality of Nation Building: A Case From Ethiopia" ጥናታዊ መጣጥፋቸው ያስረዳሉ።አንኳሮችኢትዮጵያዊ ብሔረተኛነትየማንነት ፖለቲካብሔራዊ አንድነትተጨማሪ ያድምጡ"ትምህርት ድንቁርናን፣ ልማት ድህነትን፣ ፖለቲካ ግጭትን የሚያባብስ ከሆነ የምንገነባው አገር የደሃው ሕዝብ አይደለም ማለት ነው" ዶ/ር ይርጋ ገላውተጨማሪ ያንብቡ"አፍሪካውያን እራሳችንን ማስከበር የሚገባን ዘመን ላይ መድረስ እየቻልን አልደረስንም" ዶ/ር ይርጋ ገላውShareLatest podcast episodesጎልጎታ - ለሰዓሊና ገጣሚ ገብረ ክርስቶስ ደስታ"ለእኔ ገብረክርስቶስ ደስታ በጣም ሀገራዊም፤ ዘመናዊም ነው። በሥራዎቹ ውስጥ የቀረርቶ፣ ፉከራና የቅኔ መንፈስም ይታየኛል" ከበደች ተክለአብ"ገብረክርስቶስ ደስታ ትልቅ አስተዋፅዖ አድርጓል ተብሎ የሚታመነው የ'ዘመናዊነት' ሥነ ጥበብ አሠራርን ኢትዮጵያ ውስጥ ቀድመው ካነሱት አንዱ በመሆኑ ነው" ከበደች ተክለአብየቪክቶሪያ ፕሪሚየር የአውስትራሊያ እግር ኳስ ብሔራዊ ቡድን ግጥሚያዎች በሜልበርን ፌዴሬሽን አደባባይ በቀጥታ ስርጭት እንዳይተላለፍ ተጥሎ የነበረውን ዕገዳ አነሱ