“የኮቪድ - 19 መከሰት ለኢትዮጵያ ቱሪዝም ኢንዱስትሪ ‘ይውጋህ ብሎ ይማርህ’ ዓይነት ይሆናል የሚል እምነት አለኝ” - ዶ/ር ገበያው አምበሉ25:55Dr Gebeyaw Ambelu (L) and Dr Yonatan Dinku (R) Source: Suppliedኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (47.47MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ዮናታን ድንቁ - በአውስትራሊያ ብሔራዊ ዩኒቨርሲቲ የምጣኔ ሃብት ፖሊሲ ተመራማሪና ዶ/ር ገበያው አምበሉ በኒውዚላንድ ሊንከን ዩኒቨርሲቲ የቱሪዝምና ልማት መምህርና ተመራማሪ፤ ኮቪድ - 19 ባደጉና በማደግ ላይ ባሉ አገራት ላይ የሚይሳድረውን የምግብ ዋስትና ተፅዕኖ አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮች የምግብ ዋስትና ትርጓሜና ዘርፎችኮቪድ - 19 እና ቱሪዝም በኢትዮጵያየፖሊሲ ምክረ ሃሳቦች ShareLatest podcast episodes"ልጄ 'ማሚ እኔ ይኼን ቆዳዬን አልወደምው፤ ቀዪሪልኝ' ሲለኝ የተሰማኝን ስሜት በቃል ለመግለፅ ይከብዳል። በጣም ነው የከፋኝ።" ወ/ሮ ጌጤ ነጋሽ"ጠብን፣ መቀየምን ትፈራለች፤ ፍቅርን፣ ሰው ማክበርን ትወዳለች። በእምነቷም፣ በልጆቿም በትዳሯም ጠንካራ ነበረች።" የወ/ሮ ወርቅነሽ ባለቤት አቶ አብርሃም ተዘራ ገሠሠፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን ‘በጣም ትልቅ ስጦታ ሰጠችኝ‘ አሉኢትዮጵያ በዓለም 5ኛዋ ግዙፍ አበባ ላኪ ሀገር ተባለች