“የኮቪድ - 19 መከሰት ለኢትዮጵያ ቱሪዝም ኢንዱስትሪ ‘ይውጋህ ብሎ ይማርህ’ ዓይነት ይሆናል የሚል እምነት አለኝ” - ዶ/ር ገበያው አምበሉ25:55Dr Gebeyaw Ambelu (L) and Dr Yonatan Dinku (R) Source: Suppliedኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (47.47MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ዮናታን ድንቁ - በአውስትራሊያ ብሔራዊ ዩኒቨርሲቲ የምጣኔ ሃብት ፖሊሲ ተመራማሪና ዶ/ር ገበያው አምበሉ በኒውዚላንድ ሊንከን ዩኒቨርሲቲ የቱሪዝምና ልማት መምህርና ተመራማሪ፤ ኮቪድ - 19 ባደጉና በማደግ ላይ ባሉ አገራት ላይ የሚይሳድረውን የምግብ ዋስትና ተፅዕኖ አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮች የምግብ ዋስትና ትርጓሜና ዘርፎችኮቪድ - 19 እና ቱሪዝም በኢትዮጵያየፖሊሲ ምክረ ሃሳቦች ShareLatest podcast episodes"የሐበሻ ማኅበረሰብ መጥቶ ቢያየኝ፤ ቢደግፈኝ ደስ ይለኛል። ሁሉም ሰው የራሱ የሆነ ነገር የሚያገኝበት ትዕይንት ነው" ሶሊያና እርሴፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ የኢራን-እሥራኤል-ዩናይትድ ስቴትስ ተኩስ አቁምን ላልተወሰነ ጊዜ አራዘሙየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እስከ ሚያዝያ 9 ቀን 2018 ድረስ 47 ሚሊዮን የሚጠጉ መራጮች መመዝገባቸውን አስታወቀዩናይድ ስቴትስ የኢራንን መርከብ በቁጥጥሯ ስር አዋለች፤ ኢራን የአፀፋ እርምጃ እወስዳለሁ አለች