"የአካባቢ ምክር ቤት መቀመጫዎች ከግማሽ ሚሊየን ወደ 3.6 ሚሊየን መድረስ ለፖርቲዎችና ምርጫ ቦርድ አዋኪ ሆኗል" ዶ/ር ዘመልአክ አይተነው12:42Dr Zemelak Ayitenew Ayele. Credit: ZA.Ayeleኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (11.85MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ዘመልአክ አይተነው አየለ - በደቡብ አፍሪካ ዌስተርን ኬፕ ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፌዴራሊዝምና አስተዳደር ጥናቶች ማዕከል ተባባሪ ፕሮፌሰር ናቸው። በቅርቡ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አጥንተው ስላቀረቡት የአካባቢ ምርጫ የሕግ ማዕቀፍና አፈፃፀምን የጥናት ግኝቶችና ምክረ ሃሳቦች ያስረዳሉ።አንኳሮችየአካባቢ ምክር ቤቶች ምርጫ መዋቅርና ሂደትየክልልና የፌዴራል መንግሥታት የምርጫ ድንጋጌ ሚናጥናታዊ ግኝቶችና ምክረ ሃሳቦችተጨማሪ ያድምጡ"በምርጫ ወቅት አንድ ብሔረሰብ ተወከለ ማለት ብሔረሰቡ ውስጥ ያሉ አመለካከቶች ተወከሉ ማለት አይደለም" ዶ/ር ዘመልአክ አይተነውተጨማሪ ያድምጡ"ችግሮችን ለመፍታት ሕገ መንግሥቱን መነሻና መድረሻ ማድረግና ነፃና ገለልተኛ የሕገ መንግሥት ተርጓሚ ተቋም መፍጠር ያስፈልጋል" ዶ/ር ዘመልአክ አይተነውShareLatest podcast episodesወደ ጎን የተገፋውታሪክ፤ የአቦርጂናልና ቶረስ ሰርጥ ደሴተኞች አገልግሎት በአንዛክ ቀን#109 ዕድሜያቸው እየገፋ ስላሉ ወላጆች መናገርበኢትዮጵያ በቁልፍ መሠረተ ልማቶች ላይ ጉዳት የሚያደርሱ ሠራተኞችና ኃላፊዎችን በፅኑዕ እሥራት የሚቀጣ ረቂቅ አዋጅ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀረበየፖርት ኧርተር የጅምላ ግድያ 30ኛ ዓመት ዝክረ መታሰቢያ ተከናወነ