"የአካባቢ ምክር ቤት መቀመጫዎች ከግማሽ ሚሊየን ወደ 3.6 ሚሊየን መድረስ ለፖርቲዎችና ምርጫ ቦርድ አዋኪ ሆኗል" ዶ/ር ዘመልአክ አይተነው

Dr Zemelak Ayele.jpg

Dr Zemelak Ayitenew Ayele. Credit: ZA.Ayele

ዶ/ር ዘመልአክ አይተነው አየለ - በደቡብ አፍሪካ ዌስተርን ኬፕ ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፌዴራሊዝምና አስተዳደር ጥናቶች ማዕከል ተባባሪ ፕሮፌሰር ናቸው። በቅርቡ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አጥንተው ስላቀረቡት የአካባቢ ምርጫ የሕግ ማዕቀፍና አፈፃፀምን የጥናት ግኝቶችና ምክረ ሃሳቦች ያስረዳሉ።


አንኳሮች
  • የአካባቢ ምክር ቤቶች ምርጫ መዋቅርና ሂደት
  • የክልልና የፌዴራል መንግሥታት የምርጫ ድንጋጌ ሚና
  • ጥናታዊ ግኝቶችና ምክረ ሃሳቦች

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now