"የአካባቢ ምክር ቤት መቀመጫዎች ከግማሽ ሚሊየን ወደ 3.6 ሚሊየን መድረስ ለፖርቲዎችና ምርጫ ቦርድ አዋኪ ሆኗል" ዶ/ር ዘመልአክ አይተነው12:42Dr Zemelak Ayitenew Ayele. Credit: ZA.Ayeleኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (11.85MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ዘመልአክ አይተነው አየለ - በደቡብ አፍሪካ ዌስተርን ኬፕ ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፌዴራሊዝምና አስተዳደር ጥናቶች ማዕከል ተባባሪ ፕሮፌሰር ናቸው። በቅርቡ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አጥንተው ስላቀረቡት የአካባቢ ምርጫ የሕግ ማዕቀፍና አፈፃፀምን የጥናት ግኝቶችና ምክረ ሃሳቦች ያስረዳሉ።አንኳሮችየአካባቢ ምክር ቤቶች ምርጫ መዋቅርና ሂደትየክልልና የፌዴራል መንግሥታት የምርጫ ድንጋጌ ሚናጥናታዊ ግኝቶችና ምክረ ሃሳቦችተጨማሪ ያድምጡ"በምርጫ ወቅት አንድ ብሔረሰብ ተወከለ ማለት ብሔረሰቡ ውስጥ ያሉ አመለካከቶች ተወከሉ ማለት አይደለም" ዶ/ር ዘመልአክ አይተነውተጨማሪ ያድምጡ"ችግሮችን ለመፍታት ሕገ መንግሥቱን መነሻና መድረሻ ማድረግና ነፃና ገለልተኛ የሕገ መንግሥት ተርጓሚ ተቋም መፍጠር ያስፈልጋል" ዶ/ር ዘመልአክ አይተነውShareLatest podcast episodesጠቅላይ ሚኒስትር አንቶኒ አልበኒዚ ታዳጊ ወጣት አውስትራሊያውያን በጋውን ያለ ማኅበራዊ ሚዲያ በደስታ እንዲያሳልፉ አሳሰቡየኢትዮጵያ ሀገር አቀፍ ምርጫ ግንቦት 24 ቀን 2018 እንዲሆን ቀን ተቆረጠ"ሼክስፒር እኔ ኮርዴሊያን ሆኜ ስጫወት ቢያየኝ፤ እርግጠኛ ነኝ፤ ጥቁር ሴት በመሆኔ ይደነግጣል። በእሱ ጊዜ ዘረኛነት በጣም ነበር።" ተዋናይት አሁንም አበበ"ወጣት ሴቶች ውስጣቸው ጥንካሬና ችሎታ እንዲኖራቸው ነው የምፈልገው፤ ለውጥ ቢኖርም አሁንም ወንዶችና ሴቶች ገና እኩል አይደሉም" ተዋናይት አሁንም አበበ