ዶ/ር ዘመልአክ አይተነው አየለ - በደቡብ አፍሪካ ዌስተርን ኬፕ ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፌዴራሊዝምና አስተዳደር ጥናቶች ማዕከል ተባባሪ ፕሮፌሰር ናቸው። በቅርቡ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አጥንተው ስላቀረቡት የአካባቢ ምርጫ የሕግ ማዕቀፍና አፈፃፀምን የጥናት ግኝቶችና ምክረ ሃሳቦች ያስረዳሉ።
አንኳሮች
- ከ6ኛው ብሔራዊ ምርጫ የተቀሰሙ ልምዶች
- ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ተቋማዊ የማጠናከሪያ ማሻሻያ አስፈላጊነት
- ምክረ ሃሳቦች
Share






