"ችግሮችን ለመፍታት ሕገ መንግሥቱን መነሻና መድረሻ ማድረግና ነፃና ገለልተኛ የሕገ መንግሥት ተርጓሚ ተቋም መፍጠር ያስፈልጋል" ዶ/ር ዘመልአክ አይተነው

A man prepares his ballot in a polling booth at a polling station in the city of Bahir Dar, Ethiopia.jpg

A man prepares his ballot in a polling booth at a polling station in the city of Bahir Dar, Ethiopia, on June 21, 2021. Credit: EDUARDO SOTERAS/AFP via Getty Images

ዶ/ር ዘመልአክ አይተነው አየለ - በደቡብ አፍሪካ ዌስተርን ኬፕ ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፌዴራሊዝምና አስተዳደር ጥናቶች ማዕከል ተባባሪ ፕሮፌሰር ናቸው። በቅርቡ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አጥንተው ስላቀረቡት የአካባቢ ምርጫ የሕግ ማዕቀፍና አፈፃፀምን የጥናት ግኝቶችና ምክረ ሃሳቦች ያስረዳሉ።


አንኳሮች
  • ከ6ኛው ብሔራዊ ምርጫ የተቀሰሙ ልምዶች
  • ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ተቋማዊ የማጠናከሪያ ማሻሻያ አስፈላጊነት
  • ምክረ ሃሳቦች

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now