"ችግሮችን ለመፍታት ሕገ መንግሥቱን መነሻና መድረሻ ማድረግና ነፃና ገለልተኛ የሕገ መንግሥት ተርጓሚ ተቋም መፍጠር ያስፈልጋል" ዶ/ር ዘመልአክ አይተነው

A man prepares his ballot in a polling booth at a polling station in the city of Bahir Dar, Ethiopia.jpg

A man prepares his ballot in a polling booth at a polling station in the city of Bahir Dar, Ethiopia, on June 21, 2021. Credit: EDUARDO SOTERAS/AFP via Getty Images

ዶ/ር ዘመልአክ አይተነው አየለ - በደቡብ አፍሪካ ዌስተርን ኬፕ ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፌዴራሊዝምና አስተዳደር ጥናቶች ማዕከል ተባባሪ ፕሮፌሰር ናቸው። በቅርቡ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አጥንተው ስላቀረቡት የአካባቢ ምርጫ የሕግ ማዕቀፍና አፈፃፀምን የጥናት ግኝቶችና ምክረ ሃሳቦች ያስረዳሉ።


አንኳሮች
  • ከ6ኛው ብሔራዊ ምርጫ የተቀሰሙ ልምዶች
  • ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ተቋማዊ የማጠናከሪያ ማሻሻያ አስፈላጊነት
  • ምክረ ሃሳቦች

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
"ችግሮችን ለመፍታት ሕገ መንግሥቱን መነሻና መድረሻ ማድረግና ነፃና ገለልተኛ የሕገ መንግሥት ተርጓሚ ተቋም መፍጠር ያስፈልጋል" ዶ/ር ዘመልአክ አይተነው | SBS Amharic