"በምርጫ ወቅት አንድ ብሔረሰብ ተወከለ ማለት ብሔረሰቡ ውስጥ ያሉ አመለካከቶች ተወከሉ ማለት አይደለም" ዶ/ር ዘመልአክ አይተነው14:51Dr Zemelak Ayitenew Ayele. Credit: ZA.Ayeleኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (13.97MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ዶ/ር ዘመልአክ አይተነው አየለ - በደቡብ አፍሪካ ዌስተርን ኬፕ ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፌዴራሊዝምና አስተዳደር ጥናቶች ማዕከል ተባባሪ ፕሮፌሰር ናቸው። በቅርቡ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አጥንተው ስላቀረቡት የአካባቢ ምርጫ የሕግ ማዕቀፍና አፈፃፀምን የጥናት ግኝቶችና ምክረ ሃሳቦች ያስረዳሉ።አንኳሮችሕዛባዊ ውክልናና የአካባቢ ምክር ቤት መቀመጫዎች ብዛትየሌሎች አገራት የአካባቢ ምክር ቤቶች ምርጫ ተሞክሮዎችውክልናና የምርጫ መዋቅሮችተጨማሪ ያድምጡ"የአካባቢ ምክር ቤት መቀመጫዎች ከግማሽ ሚሊየን ወደ 3.6 ሚሊየን መድረስ ለፖርቲዎችና ምርጫ ቦርድ አዋኪ ሆኗል" ዶ/ር ዘመልአክ አይተነውተጨማሪ ያድምጡ"ችግሮችን ለመፍታት ሕገ መንግሥቱን መነሻና መድረሻ ማድረግና ነፃና ገለልተኛ የሕገ መንግሥት ተርጓሚ ተቋም መፍጠር ያስፈልጋል" ዶ/ር ዘመልአክ አይተነውShareLatest podcast episodesፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን የሆርሙዝ ሰላጤን የባሕር መስመር እንድትከፍት የ48 ሰዓታት ዛቻ አዘል የጊዜ ገደብ ሰጡ"የሰርከስ ባለሙያ ሆኜ በእዚህ ዘመን ኢትዮጵያ ውስጥ መሆኔ ዕድለኛ ነኝ" አርቲስት ሶስና ወጋየሁበአዲስ አበባ በስድስት ወራት ውስጥ ከ5800 በላይ ፍቺዎች ተመዘገቡስንብት፤ የአውስትራሊያ ነባር ዜጎች የባሕል ተፋላሚዋ አክስት ሮዳ ሮበርትስ