ዶ/ር ዘመልአክ አይተነው አየለ - በደቡብ አፍሪካ ዌስተርን ኬፕ ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፌዴራሊዝምና አስተዳደር ጥናቶች ማዕከል ተባባሪ ፕሮፌሰር ናቸው። በቅርቡ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አጥንተው ስላቀረቡት የአካባቢ ምርጫ የሕግ ማዕቀፍና አፈፃፀምን የጥናት ግኝቶችና ምክረ ሃሳቦች ያስረዳሉ።
አንኳሮች
- ሕዛባዊ ውክልናና የአካባቢ ምክር ቤት መቀመጫዎች ብዛት
- የሌሎች አገራት የአካባቢ ምክር ቤቶች ምርጫ ተሞክሮዎች
- ውክልናና የምርጫ መዋቅሮች
Share






