Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

"መንገደኞች የኢትዮጵያ አየር መንገድ ላይ የሚያገኙት መስተንግዶ ብቻ አይደለም፤ ባሕልም ነው" ኢንጂነር ተሊላ ደሬሳ ጉተማ

Telila Deressa Gutema II.png
Eng. Telila Deressa Gutema, Regional Manager for Ethiopian Airlines in Singapore, Australia, and New Zealand. Credit: SBS Amharic

ኢንጂነር ተሊላ ደሬሳ ጉተማ የሲንጋፖር፣ አውስትራሊያና ኒውዝላንድ ቀጣና የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስኪያጅ፤ የአየር መንገዱን ሁነኛ ትልሞችና ትግበራዎች ያመላክታሉ።


Published

Updated

By Kassahun Seboqa Negewo

Source: SBS


Share this with family and friends


ኢንጂነር ተሊላ ደሬሳ ጉተማ የሲንጋፖር፣ አውስትራሊያና ኒውዝላንድ ቀጣና የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስኪያጅ፤ የአየር መንገዱን ሁነኛ ትልሞችና ትግበራዎች ያመላክታሉ።


አንኳሮች

  • የኢትዮጵያ አየር መንገድ ራሱን ችሎ የመንገደኞች አውሮፕላኖችን የመሥራት ትልሞች
  • ከአውስትራሊያ በሲንጋፖር በኩል ወደ ኢትዮጵያ መሔድ የሚፈልጉ መንገደኞች የሚያገኟቸው ጥቅሞች
  • የ2035 አንኳር ርዕዮች

Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now