“በሙያ ቁመናው የፀና ብሔራዊ ጥቅምን ጠንቅቆ የሚያውቅ ሚዲያ ሊኖረን ይገባል፤ አሁን ያለው ከነፈሰው ጋር የሚነፍስ ነው” ጋዜጠኛ እሸቱ ገለቱ

Journalist Eshetu Geletu. Source: E.Geletu
ጋዜጠኛ እሸቱ ገለቱ - የቀድሞው የኢትዮጵያ ሬዲዮ ዜና ክፍል ዳይሬክተርና የኢትዮ - ዋርካ መልቲ ሚዲያ ሼር ካምፓኒ ዋና ሥራ አስኪያጅ፤ የአገር ውስጥ ብዙኅን መገናኛ ተቋማት እንደምን ወደ ላቀ ሙያዊ ብስለትና ስክነት ደረጃ ላይ መድረስ እንዳለባቸው ግለ አተያዩን ያጋራል።
Share




