"ጠቅለል ያለ ዕድር መመሥረት ከፍ ያለ የማኅበረሰብ መርጃ የገንዘብ አቅምን ይፈጥራል፤ ማኅበራዊ መስተጋብርንም ለማጠናከር ይረዳል" አቶ አዳሙ ተፈራና አቶ እሸቱ ሙሉጌታ11:19Adamu Tefera (L), and Eshetu Mulugeta (R). Credit: A.Tefera and E.Mulugetaኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (9.59MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ እሸቱ ሙሉጌታና አቶ አዳሙ ተፈራ የቀድሞው የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንት፤ በአውስትራሊያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ውስጥ ያሉ አንኳር ማኅበራዊ ችግሮችን ነቅሰው ያመላክታሉ። መፍትሔያዊ ምክረ ሃሳቦቻቸውንም ያጋራሉ።አንኳሮችግንዛቤ ጭበጣማኅበረሰባዊ ሚናምክረ ሃሳብተጨማሪ ያድምጡ"የትዳር ግልፅነት አለመኖር፣ ኑዛዜ አለማስፈርና የጡረታ አበል ግንዛቤ ማነስ የማኅበረሰባችን አንኳር ችግሮች ናቸው" አቶ እሸቱ ሙሉጌታና አቶ አዳሙ ተፈራልማዳዊው የቀብር ማስፈፀሚያ መዋጮ በዕድር ወይም በኢንሹራንስ ሊተካ ይገባል ወይስ በታካይነት መዝለቅ ይገባዋል?ShareLatest podcast episodes#109 ዕድሜያቸው እየገፋ ስላሉ ወላጆች መናገርበኢትዮጵያ በቁልፍ መሠረተ ልማቶች ላይ ጉዳት የሚያደርሱ ሠራተኞችና ኃላፊዎችን በፅኑዕ እሥራት የሚቀጣ ረቂቅ አዋጅ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀረበየፖርት ኧርተር የጅምላ ግድያ 30ኛ ዓመት ዝክረ መታሰቢያ ተከናወነፕሬዚደንት ትራምፕ ላይ የግድያ ሙከራ እንዳደረገ የተጠረጠረው ግለሰብ ማምሻውን ፍርድ ቤት ሊቀርብ ነው