"ጠቅለል ያለ ዕድር መመሥረት ከፍ ያለ የማኅበረሰብ መርጃ የገንዘብ አቅምን ይፈጥራል፤ ማኅበራዊ መስተጋብርንም ለማጠናከር ይረዳል" አቶ አዳሙ ተፈራና አቶ እሸቱ ሙሉጌታ

A. Tefera and E.Mulugeta.jpg

Adamu Tefera (L), and Eshetu Mulugeta (R). Credit: A.Tefera and E.Mulugeta

አቶ እሸቱ ሙሉጌታና አቶ አዳሙ ተፈራ የቀድሞው የቪክቶሪያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንት፤ በአውስትራሊያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ውስጥ ያሉ አንኳር ማኅበራዊ ችግሮችን ነቅሰው ያመላክታሉ። መፍትሔያዊ ምክረ ሃሳቦቻቸውንም ያጋራሉ።


አንኳሮች
  • ግንዛቤ ጭበጣ
  • ማኅበረሰባዊ ሚና
  • ምክረ ሃሳብ

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now