ወ/ት ገነት ማስረሻ፤ በቪክቶሪያ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊና አቶ አሕመድ ዳውድ፤ በቪክቶሪያ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ንብረት ኃላፊ ዘንድሮ ከዲሴምበር 25 / ጥር 17 እስከ ዲሴምበር 29 / ጥር 21 ስለሚካሔደው 28ኛው የኢትዮጵያውያን አውስትራሊያውያን ዓመታዊ የእግር ኳስ ውድድር መሰናዶና ሂደት ይናገራሉ።
አንኳሮች
- የውድድር ምድቦች
- የገና አባትና የሕፃናት ፕሮግራም
- የፋሽን ትዕይንት
- የምግብና ሙዚቃ ዝግጅት
- የአደላይድ፣ ብሪስበንና ሲድኒ እንግዳ ቡድኖች
Share





