የSBS አማርኛ አገልግሎት ራዲዮ ጋዜጠኛ ኤልያስ ጉዲሳ፤ የSBS 50ኛ ዓመት ክብረ በዓል ጋር በተያያዘ ከጋዜጠኛነት ሙያ ጅማሮው ተነስቶ የSBS ግማሽ ክፍለ ዘመን ጉዞን ከአማርኛ አገልግሎቱ ጋር አሰናስሎ ማኅበረሰባዊና ሉላዊ አስተዋፅዖዎችን ያነሳል።
አንኳሮች
- ከSBS አማርኛ ራዲዮ ጋር ትውውቅ
- ከሕትመት ወደ አየር ሞገድ
- ማኅበረሰባዊ አግልግሎት
- ምስጋናና የመልካም ምኞት መልዕክት
Share
LIVE, FREE and EXCLUSIVE

Journalist Elias Gudissa. Credit: SBS Amharic
Published
By Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends

