መልአከ ፀሐይ ቆሞስ አባ ገብረሥላሴ ጎበና፤ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሜልበርን ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን አስተዳዳሪና የሰሜን አፍሪካ ሃገረ ስብከት ሥራ አስኪያጅ፣ ዶ/ር ተፈሪ በላይነህ - በደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን አገልጋይ፤ ቤተ ክርስቲያኒቱ ለሶስተኛ ጊዘ ስላዘጋጀችው "ታላቁ የእግር ጉዞና የቤተሰብ ቀን" ዓላማና መርሃ ግብር ያስረዳሉ።
አንኳሮች
- ከቀድሞ የጉዞ ተሞክሮዎች የተቀሰሙ ልምዶች
- መንፈሳዊ፣ ማኅበራዊና ምጣኔ ሃብታዊ ትሩፋቶች
- አካታችነት
- ዕለታዊ መርሃ ግብሮች
- ማኅበረሰባዊ መልዕክትና ጥሪ
Share





