“ለኢትዮጵያውያን ጥሪዬ - ባያዩዋቸውና ባያውቋቸውም ቤይሩት ውስጥ የተራቡ፣ የተጠሙና የተቸገሩ እህቶቻችንን በማሰብ እንዲረዱ ነው” - ሮዛ ገ/መስቀል18:02Pastor Desi Bayisa (L), Meseret Yifru (C) and Rosa Gebremeskel (L) Source: Suppliedኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (33.05MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ሮዛ ገብረመስቀልና መሠረት ይፍሩ፤ ቤይሩት - ሊባኖስ በሚገኙ ኢትዮጵያውያን ላይ ከኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ በተጨማሪ ደርሰው ስላሉ ሥራ አጥነት፣ እንግልት፣ በቀድሞ አሠሪዎች ደጅ መጣል፣ ለዕለት ጉርስ መቸገር፣ ወደ አገር ቤት ሔዶ ዳግም ለሥራ አጥነት በመዳረግና ሊባኖስ ውስጥ ሆኖ ክፉ ቀንን የመግፋት አጣብቂኝ ውስጥ የመኖር ውዥቀትን አንስተው ይናገራሉ። በሜልበር - አውስትራሊያ ፓስተር ደሲ ባይሳ - የቤይሩት እህቶች ሚሽን አስተባባሪ የችሮታ ተማፅኖ ያቀርባሉ።አንኳሮችኢትዮጵያውያን በቤይሩት - ሊባኖስየቤይሩት እህቶች ሚሽን የወገን - ለወገን ይድረስ ጥሪShareLatest podcast episodesፕሬዚደንት ትራምፕ ላይ የግድያ ሙከራ እንዳደረገ የተጠረጠረው ግለሰብ ማምሻውን ፍርድ ቤት ሊቀርብ ነውየኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የመራጮችን ምዝገባ እንዲያከናውኑ ከተከፈቱ ምርጫ ጣቢያዎች መካከል 22ቱ ሕገወጥ ድርጊት በመፈፀማቸው መዝጋቱን አስታወቀመብቶቻቸውን ለነፈገቻቸው ሀገር መዋጋት፤ የአውስትራሊያ ነባር ዜጎች የጦር አባላት አገልግሎት ዝክረ መታሰቢያ"የሐበሻ ማኅበረሰብ መጥቶ ቢያየኝ፤ ቢደግፈኝ ደስ ይለኛል። ሁሉም ሰው የራሱ የሆነ ነገር የሚያገኝበት ትዕይንት ነው" ሶሊያና እርሴ