“ለኢትዮጵያውያን ጥሪዬ - ባያዩዋቸውና ባያውቋቸውም ቤይሩት ውስጥ የተራቡ፣ የተጠሙና የተቸገሩ እህቶቻችንን በማሰብ እንዲረዱ ነው” - ሮዛ ገ/መስቀል

Interview with Pastor Desi, Meseret and Rosa

Pastor Desi Bayisa (L), Meseret Yifru (C) and Rosa Gebremeskel (L) Source: Supplied

ሮዛ ገብረመስቀልና መሠረት ይፍሩ፤ ቤይሩት - ሊባኖስ በሚገኙ ኢትዮጵያውያን ላይ ከኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ በተጨማሪ ደርሰው ስላሉ ሥራ አጥነት፣ እንግልት፣ በቀድሞ አሠሪዎች ደጅ መጣል፣ ለዕለት ጉርስ መቸገር፣ ወደ አገር ቤት ሔዶ ዳግም ለሥራ አጥነት በመዳረግና ሊባኖስ ውስጥ ሆኖ ክፉ ቀንን የመግፋት አጣብቂኝ ውስጥ የመኖር ውዥቀትን አንስተው ይናገራሉ። በሜልበር - አውስትራሊያ ፓስተር ደሲ ባይሳ - የቤይሩት እህቶች ሚሽን አስተባባሪ የችሮታ ተማፅኖ ያቀርባሉ።


አንኳሮች


  • ኢትዮጵያውያን በቤይሩት - ሊባኖስ
  • የቤይሩት እህቶች ሚሽን  
  • የወገን - ለወገን ይድረስ ጥሪ

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now