“ለኢትዮጵያውያን ጥሪዬ - ባያዩዋቸውና ባያውቋቸውም ቤይሩት ውስጥ የተራቡ፣ የተጠሙና የተቸገሩ እህቶቻችንን በማሰብ እንዲረዱ ነው” - ሮዛ ገ/መስቀል18:02Pastor Desi Bayisa (L), Meseret Yifru (C) and Rosa Gebremeskel (L) Source: Suppliedኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (33.05MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ሮዛ ገብረመስቀልና መሠረት ይፍሩ፤ ቤይሩት - ሊባኖስ በሚገኙ ኢትዮጵያውያን ላይ ከኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ በተጨማሪ ደርሰው ስላሉ ሥራ አጥነት፣ እንግልት፣ በቀድሞ አሠሪዎች ደጅ መጣል፣ ለዕለት ጉርስ መቸገር፣ ወደ አገር ቤት ሔዶ ዳግም ለሥራ አጥነት በመዳረግና ሊባኖስ ውስጥ ሆኖ ክፉ ቀንን የመግፋት አጣብቂኝ ውስጥ የመኖር ውዥቀትን አንስተው ይናገራሉ። በሜልበር - አውስትራሊያ ፓስተር ደሲ ባይሳ - የቤይሩት እህቶች ሚሽን አስተባባሪ የችሮታ ተማፅኖ ያቀርባሉ።አንኳሮችኢትዮጵያውያን በቤይሩት - ሊባኖስየቤይሩት እህቶች ሚሽን የወገን - ለወገን ይድረስ ጥሪShareLatest podcast episodes"ነፃነትን የሚወድ ማንም ሰው አድዋን ማክበር አለበት" ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛው"የአድዋ ድል በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ የማይረሳ፣ የማይደበዝዝ፣ የብሔራዊ ክብር፣ የነፃነትና የሉዓላዊነት ምልክት ነው።" አምባሳደር አንዋር ሙክታርየፌዴሬሽን ም/ቤት በአማራና ትግራይ ክልሎች የይገባኛል ጥያቄዎች የተነሱባቸው አካባቢዎች ችግሮች እስኪፈቱ ድረስ ከትግራይ ውጪ የቀጥታ ምርጫ እንዲደረግባቸው ውሳኔ አሳለፈአድዋ - አሉላ አባ ነጋ