"መንበረ ፀባዖት ቅዱስ ካቴድራል ለአገራችን በሃይማኖት ብቻ ሳይሆን በታሪክም በቱሪዝምም አኩሪ ነው" - ሰለሞን ክብርዬ10:07Holy Trinity Cathedral, Addis Ababa, Ethiopia (L), and Solomon Kibryie (R). Credit: S.KibryieSBS AmharicView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (7.21MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ሰለሞን ክብርዬ፤ በኢትዮጵያ የዘውድ ምክር ቤት የመንበረ ፀባዖት ቅዱስ ሥላሴ ካቴድራል ድጋፍ አሰባሳቢ፤ የኢትዮጵያ ዘውድ ምክር ቤት ፕሬዚደንት ልዑል ኤርሚያስ ሳኅለ-ሥላሴ ኃይለ ሥላሴ በባሕር ማዶ በአምባሳደርነት ስለ ተወከሉበት የካቴድራሉ አስቸኳይ የዕድሳት ድጋፍ መሻትን አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮችየመንበረ ፀባዖት ቅዱስ ሥላሴ ካቴድራል ታሪካዊ ፋይዳዎችየዕድሳት አስፈላጊነትና አሳስቢነትየኢትዮጵያ ዘውድ ምክር ቤት ሚናShareLatest podcast episodesየሁለት ክፍለ ሀገራት የማኅበረሰብ አባላትን ለፍቅር አብቅቶ ወደ አንድ ጣራ ስር ኑሮ የመራው ዓመታዊው የኢትዮጵያውያን እግር ኳስ ውድድር ተጠናቀቀበኢትዮጵያ ከ35 ሚዮን በላይ የሚሆነው ሕዝብ ከቀላላ እስከ ከባድ የአዕምሮ ሕመም እንዳለበት የባለ ሙያዎች ጥናት አመለከተ"የዓመታዊ ስፖርቱ መንፈስ በየሳምንቱ እንዲሆን የምንመኘው ዓይነት ኢትዮጵያዊነትን ያንፀባረቀ ነው" ዶ/ር ተስፋዬ ይግዛውዩናይትድ ስቴትስ ለኢትዮጵያ የጤና ዘርፍ የሚውል ከአንድ ቢሊዮን ዶላር በላይ የገንዘብ ድጋፍ ልታደርግ ነው