አቶ ሰለሞን ክብርዬ፤ በኢትዮጵያ የዘውድ ምክር ቤት የመንበረ ፀባዖት ቅዱስ ሥላሴ ካቴድራል ድጋፍ አሰባሳቢ፤ የኢትዮጵያ ዘውድ ምክር ቤት ፕሬዚደንት ልዑል ኤርሚያስ ሳኅለ-ሥላሴ ኃይለ ሥላሴ በባሕር ማዶ በአምባሳደርነት ስለ ተወከሉበት የካቴድራሉ አስቸኳይ የዕድሳት ድጋፍ መሻትን አስመልክተው ይናገራሉ።
አንኳሮች
- የመንበረ ፀባዖት ቅዱስ ሥላሴ ካቴድራል ታሪካዊ ፋይዳዎች
- የዕድሳት አስፈላጊነትና አሳስቢነት
- የኢትዮጵያ ዘውድ ምክር ቤት ሚና
Share






