"መንበረ ፀባዖት ቅዱስ ካቴድራል ለአገራችን በሃይማኖት ብቻ ሳይሆን በታሪክም በቱሪዝምም አኩሪ ነው" - ሰለሞን ክብርዬ

HTC and Solomon .jpg

Holy Trinity Cathedral, Addis Ababa, Ethiopia (L), and Solomon Kibryie (R). Credit: S.Kibryie

አቶ ሰለሞን ክብርዬ፤ በኢትዮጵያ የዘውድ ምክር ቤት የመንበረ ፀባዖት ቅዱስ ሥላሴ ካቴድራል ድጋፍ አሰባሳቢ፤ የኢትዮጵያ ዘውድ ምክር ቤት ፕሬዚደንት ልዑል ኤርሚያስ ሳኅለ-ሥላሴ ኃይለ ሥላሴ በባሕር ማዶ በአምባሳደርነት ስለ ተወከሉበት የካቴድራሉ አስቸኳይ የዕድሳት ድጋፍ መሻትን አስመልክተው ይናገራሉ።


አንኳሮች
  • የመንበረ ፀባዖት ቅዱስ ሥላሴ ካቴድራል ታሪካዊ ፋይዳዎች
  • የዕድሳት አስፈላጊነትና አሳስቢነት
  • የኢትዮጵያ ዘውድ ምክር ቤት ሚና

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service