"መንበረ ፀባዖት ቅዱስ ካቴድራል ለአገራችን በሃይማኖት ብቻ ሳይሆን በታሪክም በቱሪዝምም አኩሪ ነው" - ሰለሞን ክብርዬ10:07Holy Trinity Cathedral, Addis Ababa, Ethiopia (L), and Solomon Kibryie (R). Credit: S.KibryieSBS AmharicView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (7.21MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android አቶ ሰለሞን ክብርዬ፤ በኢትዮጵያ የዘውድ ምክር ቤት የመንበረ ፀባዖት ቅዱስ ሥላሴ ካቴድራል ድጋፍ አሰባሳቢ፤ የኢትዮጵያ ዘውድ ምክር ቤት ፕሬዚደንት ልዑል ኤርሚያስ ሳኅለ-ሥላሴ ኃይለ ሥላሴ በባሕር ማዶ በአምባሳደርነት ስለ ተወከሉበት የካቴድራሉ አስቸኳይ የዕድሳት ድጋፍ መሻትን አስመልክተው ይናገራሉ።አንኳሮችየመንበረ ፀባዖት ቅዱስ ሥላሴ ካቴድራል ታሪካዊ ፋይዳዎችየዕድሳት አስፈላጊነትና አሳስቢነትየኢትዮጵያ ዘውድ ምክር ቤት ሚናShareLatest podcast episodesከእሥራኤል እሥር ቤት የወጡ አውስትራሊያውያን የአውስትራሊያ ፌዴራል መንግሥት ድጋፍ አሳፋሪ ነው አሉኢትዮጵያ የአፍሪካ አኅጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ስምምነት ትግበራዋን ከዓርብ አንስታ በይፋ ትጀምራለችየአውስትራሊያውያን - አይሁዳውያን ማኅበረሰብ አባላት ኦክቶበር 7 በሐማስ የተገደሉ እሥራኤላውያንን ሁለተኛ ዓመት ዝክረ መታሰቢያ አስበው ዋሉ#96 At a swimming lesson (Med)