SKIP TO MAIN CONTENT

"ፍልሰተኛ ሴቶች በባሕር ማዶ ከባሎቻቸው ባሕላዊ አስተሳስብና የአገሬው ዘርኛነት አንስቶ ብዙ ማለፍ ያለባቸው ፈተናዎች ያጋጥማቸዋል" ወ/ሮ ውዳድ ሳሊም

Tadesse and Salim.jpg
Wudad Salim (L) and Seblework Tadese (R). Credit: SBS Amharic and S.Tadesse

ወ/ሮ ሰብለወርቅ ታደስ፤ በብሪስበን ኩዊንስላንድ የደቡብ ማኅበረሰብ ማዕከል ማኔጂንግ ዳይሬክተርና ወ/ሮ ውዳድ ሳሊም፤ በሜልበር የሕዝብ ጤና ደህንነት አንቂ፤ በተለይ የባሕር ማዶ ነዋሪ ሴቶችን ስለሚገጥማቸው ባሕላዊና የሴቶች መብቶች ፈተናዎችን አስመልክተው ይናገራሉ።


Published

Updated

By Kassahun Seboqa Negewo

Source: SBS


Skip to podcast episode content

ወ/ሮ ሰብለወርቅ ታደስ፤ በብሪስበን ኩዊንስላንድ የደቡብ ማኅበረሰብ ማዕከል ማኔጂንግ ዳይሬክተርና ወ/ሮ ውዳድ ሳሊም፤ በሜልበር የሕዝብ ጤና ደህንነት አንቂ፤ በተለይ የባሕር ማዶ ነዋሪ ሴቶችን ስለሚገጥማቸው ባሕላዊና የሴቶች መብቶች ፈተናዎችን አስመልክተው ይናገራሉ።



Latest podcast episodes

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Stream now