“ ምንም እንኳን ምርመራው መደረጉን ባንቃወምም መንግስት የሄደበት መንገድ ግን ሙሉ መብታችንን ያልጠበቀ ነው፡፡ ” ሲሳይ ታደሰ እና ሜሮን አብርሃ

.

LR-Sisay Kebede Source: Supplied

ከአምስት ቀን በኋላ አንጻራዊ ነጻነታቸውን እያጣጣሙ ካሉትና ፍላሚንግትን በሚገኘው የጋራ መኖሪ ቤቶች ከምኖሩት ሲሳይ ታደሰ እና ሜሮን አብርሃ ጋር ቆይታ አድርገናል ፡፡


በሜልበንርን በጋራ መኖሪ ቤቶች በሚኖሩ ዜጎች ላይ ለአምስት ቀናት ተደርጎ የነበረው እገዳ በዛሬው እለት ተጠናቋል ፡፡

የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት ሲባል በቪክቶሪያ መንግስት የተወሰደው ፈጣን እና ነዋሪዎችን ያላስጠነቀቀ እርምጃ ከመነሻው ጀምሮ በርካቶችን  ያስቆጣ ነበር፡፡

“ ምንም እንኳን ምርመራው መደረጉን ባንቃወምም መንግስት የሄደበት መንገድ ግን ሙሉ መብታችንን ያልጠበቀ ነው፡፡ ”  ሲሉ ሲሳይ ታደሰ እና ሜሮን አብርሃ ተናግረዋል ፡፡


Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service