በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጂንካ ከተማ የተከሰተውን የማርበርግ ቫይረስ በቦታው ሆኖ መመርመር የሚያስችል ተንቀሳቃሽ ላቦራቶሪ ወደ አካባቢው መላኩን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ

Amharic HOMELAND REPORT 2024.png

Credit: SBS Amharic

የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት 'የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ከሙስሊሙ መሪ ተቋም ጋር ሳይወያይ የሙስሊም ተማሪዎች በግዳጅ የግዕዝ ቋንቋ እንዲማሩ ውሳኔ ማሳለፉ ተቀባይነት የለውም' አለ


ታካይ ዜናዎች
  • ኢትዮጵያ የማርበርግ ቫይረስ በሽታን ለመቆጣጠር ለምታደርገው እንቅስቃሴ አሜሪካ ድጋፍ እንደምታደርግ በኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር አስታወቁ
  • 'ከሚደርሱኝ የአስተዳደር በደል አቤቱታዎች መካከል 83 በመቶ የሚሆኑት በመንግሥት ተቋማት ላይ የቀረቡ ናቸው' አለ የኢትዮጵያ ሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም
  • የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ የሚሳተፉ ፓርቲዎች ዕጩዎቻቸውን እንዲያስመዘግቡ ጥሪ አቀረበ
  • ኢትዮጵያ፣ ኬንያና ሶማሊያ ከባድ የድርቅ ሁኔታ ሊያጋጥማቸው እንደሚችል የኢጋድ የአየር ንብረት ትንበያ ማዕከል አስጠነቀቀ
  • ሳዑዲ አረቢያ በአንድ ሳምንት ውስጥ ከ1000 በላይ ኢትዮጵያውያን ድንበር ሲያቋርጡ አገኘሁ በማለት ማሰሯን አስታወቀች፤ በደቡብ አፍሪካ አምስት ኢትዮጵያውያን ተገደሉ

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now