"የጋሞ ሰርከስ ትምህርት ቤትንና ኢትዮ-ሰርከስ ኢንተርቴይንመንት ማዕከልን እንደግፍ" ኧኒ ዴቪ እና ማርታ ቦረና

Anni and Martha.png

Anni Davey (L), Ethio-Circus Entertainment Centre (C), and Martha Borena (R). Credit: A.Davey / S.Wogayehu / M.Borena

ኧን ዴቪ የFlying Fruit Fly Circus አርቲስቲክ ዳይሬክተርና ማርታ ቦረና የጋሞ ሰርከስ ትምህርት ቤትና የኢትዮ-ሰርከስ ኢንተርቴይንመንት ማዕከል ድጋፍ አስተባባሪ ኮሚቴ አባል፤ ቅዳሜ ማርች 28 / መጋቢት 19 ስለሚካሔደው የድጋፍ እራት ፕሮግራምና የእገዛ ፋይዳዎች ይናገራሉ።


አንኳሮች
  • ጋሞ ሰርከስ ትምህርት ቤት
  • ኢትዮ-ሰርከስ ኢንተርቴይንመንት ማዕከል
  • ወዳጅነት
  • የማበረሰብ ሚና

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now