"ወላጆች ልጆቻቸው የስነ ልቦና እርዳታ ሲያስፈልጋቸው ሳይዘገዩ ቀደም ብለው እርዳታ ሊጠይቁ ይገባል። በቋንቋቸው የስነ ልቦና እርዳታ ማግኘት ይችላሉ" ዶ/ር በሪሁን መጋቢያው

Dr Beryihun Megabiyaw. Source: B.Megabiyaw
“የ8ኛ ክፍል ተማሪ ነኝ። የኦንላይን ትምህርት በጣም ያስቸግራል። ጓደኞቼን እናፍቃለሁ፤ ትምህርት ቤቴን እናፍቃለሁ” ተማሪ ቴዎድሮስ ወርቁ

Tewodros Worku. Source: T.Worku
“ቤት ውስጥ መቀመጥና የሕጉ መብዛት በተለይ ለልጆች በጣም ያስጨንቃል። ትምህርታችንን አቋርጦብናል” ተማሪ ማኅተመ ሰለሞን

Mahteme Solomon. Source: M.Solomon





