"ሕይወት የጣለችብኝን ውጣ ውረድ ተወጥቻለሁ፤ ተስፋ ብቆርጥ ኖሮ አልኖርም ነበር፤ አሁን በሁለት እግሬ ቆሜያለሁ" ኢንጂነር ብዕሊ አድሃኖም

Biely Adhanom Pic III.jpg

Engineer Biely Adhanom. Credit: SBS Amharic

ኢንጂነር ብዕሊ አድሃኖም፤ በአዲስ አበባ አራዳ የዕድገት፣ በሱዳን የስደትና በአውስትራሊያ የሠፈራ ከፊል ሕይወቷን አጣቅሳ በቀዳሚ ሁለት ከፍለ ዝግጅቶች አውግታለች። የመደምደሚያ ግለ ታሪኳ የሚቋጨው በምስጋና ጀምሮ በወደፊት ትልሞቿ ነው።


ኢንጂነር ብዕሊ አድሃኖም፤ ከኤሌክትሪክ ምሕንድስና በተመረቀች ስድስተኛ ወር በትራንስፖርት ኢንዱስትሪ በሙያዋ ተቀጠረች።

የመጀመሪያ ልጇም የኦዲዮ ምሕንድስና የመጀመሪያ ዓመት ዩኒቨርሲቲ ተማሪነት በቅቷል።

ብዕሊ አዲስ ትዳር መሥርታ፣ ተጨማሪ አንዲት ሴት ልጅ ወልዳ፣ የሶስት ልጆች እናት ሆናለች።

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
"ሕይወት የጣለችብኝን ውጣ ውረድ ተወጥቻለሁ፤ ተስፋ ብቆርጥ ኖሮ አልኖርም ነበር፤ አሁን በሁለት እግሬ ቆሜያለሁ" ኢንጂነር ብዕሊ አድሃኖም | SBS Amharic