"ሕይወት የጣለችብኝን ውጣ ውረድ ተወጥቻለሁ፤ ተስፋ ብቆርጥ ኖሮ አልኖርም ነበር፤ አሁን በሁለት እግሬ ቆሜያለሁ" ኢንጂነር ብዕሊ አድሃኖም14:07Engineer Biely Adhanom. Credit: SBS Amharicየኔ ታሪክ፤ ከኢትዮጵያ እስከ አውስትራሊያView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsSpotifyDownload (9.81MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ኢንጂነር ብዕሊ አድሃኖም፤ በአዲስ አበባ አራዳ የዕድገት፣ በሱዳን የስደትና በአውስትራሊያ የሠፈራ ከፊል ሕይወቷን አጣቅሳ በቀዳሚ ሁለት ከፍለ ዝግጅቶች አውግታለች። የመደምደሚያ ግለ ታሪኳ የሚቋጨው በምስጋና ጀምሮ በወደፊት ትልሞቿ ነው።ኢንጂነር ብዕሊ አድሃኖም፤ ከኤሌክትሪክ ምሕንድስና በተመረቀች ስድስተኛ ወር በትራንስፖርት ኢንዱስትሪ በሙያዋ ተቀጠረች።የመጀመሪያ ልጇም የኦዲዮ ምሕንድስና የመጀመሪያ ዓመት ዩኒቨርሲቲ ተማሪነት በቅቷል። ብዕሊ አዲስ ትዳር መሥርታ፣ ተጨማሪ አንዲት ሴት ልጅ ወልዳ፣ የሶስት ልጆች እናት ሆናለች።ተጨማሪ ያድምጡብዕሊ አድሃኖም፤ ከአራዳ እስከ አውስትራሊያብዕሊ አድሃኖም፤ ከላጤ እናትነት እስከ ምሕንድስናShareLatest podcast episodesሀገራዊ ቃል ኪዳን "ባለቤቴን ለትዳር ስጠይቃት 'እኔ ሀገሬ ላይ ነው መኖር የምፈልገው፤የአንቺ ሃሳብ ምንድነው? ይህን ማወቅ አለብኝ አልኳት' ዳንኤል አለማር"ለዛሬ መድረሻዬ ሆነኝ የምለው፤ በስደት ካምፕ የነበረኝና የሰንቅኩት ሕይወት ነው" ዳንኤል አለማር"ኢትዮጵያውያን መጥተው ድጋፋቸውን ቢቸሩኝ ደስ ይለኛል" ሶሊያና እርሴ"የትም ሀገር ብንሆን ኢትዮጵያን ከውስጣችን ማውጣት አይቻልም፤በአፍሪካ የመጀመሪያው በሆነው የሰርከስ ማዕከል ግንባታ ኢትዮጵያውያን ተሳታፊ ቢሆኑ ደስ ይለኛል"ሶስና ወጋየሁ