የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለሰባተኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ ማካሔጃ 10 ቢሊዮን ብር መመደቡን አስታወቀ

Amharic HOMELAND REPORT 2024.png

Credit: SBS Amharic

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ 'ስምንት ስኳር ፋብሪካዎችን ወደ ግል ይዞታ ለማዞር ያደረግኩት ጥረት ባለ ሃብቶች ፍላጎት ባለማሳየታቸው አልተሳካም' አለ


አንኳሮች
  • የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 90 በመቶ ግብይቶች በዲጂታል እየተገበዩ መሆኑን ገለጠ
  • ሲንጋፖር በአዲስ አበባ ኤምባሲዋን ልትከፍት ነው
  • በአፋር ክልል የፈነዳው እሳተ ገሞራ የፈጠረው ጢስ የተወሰኑ የአውሮፕላን በረራዎችን አስተጓጎለ
  • በፀጥታ ሥራ ላይ አብሮት የሚጠብቅ ጓደኛውን በመግደል ከሚሠራበት ባንክ ከሁለት ሚሊዮን ብር በላይ የዘረፈው ግለሰብ በዕድሜ ልክ እሥራት ተቀጣ

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service