የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለሰባተኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ ማካሔጃ 10 ቢሊዮን ብር መመደቡን አስታወቀ

Amharic HOMELAND REPORT 2024.png

Credit: SBS Amharic

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ 'ስምንት ስኳር ፋብሪካዎችን ወደ ግል ይዞታ ለማዞር ያደረግኩት ጥረት ባለ ሃብቶች ፍላጎት ባለማሳየታቸው አልተሳካም' አለ


አንኳሮች
  • የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 90 በመቶ ግብይቶች በዲጂታል እየተገበዩ መሆኑን ገለጠ
  • ሲንጋፖር በአዲስ አበባ ኤምባሲዋን ልትከፍት ነው
  • በአፋር ክልል የፈነዳው እሳተ ገሞራ የፈጠረው ጢስ የተወሰኑ የአውሮፕላን በረራዎችን አስተጓጎለ
  • በፀጥታ ሥራ ላይ አብሮት የሚጠብቅ ጓደኛውን በመግደል ከሚሠራበት ባንክ ከሁለት ሚሊዮን ብር በላይ የዘረፈው ግለሰብ በዕድሜ ልክ እሥራት ተቀጣ

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now