ኮሮናቫይረስን ለመገደብ የተጣሉ አዳዲስ ገደቦች ሥራ ላይ መዋል ጀመሩ

New restrictions introduced to curb virus spread

A person orders takeaway at a cafe which has closed its indoor seating area Source: AAP

ዛሬ ማርች 23 ከቀትር በኋላ ጀምሮ የኮሮኖቫይረስ መዛመትን ለመገደብ የተጣሉትን አዳዲስ ገደቦች ሥራ ላይ መዋል ጀምረዋል። የተወሰኑ ግልጋሎቶቻቸው ግድ የማያሰኙ የንግድ ተቋማት ሲዘጉ፤ የገበያ አዳራሾችና ባንኮችን የመሳሰሉ ግልጋሎት ሰጪዎች ለሕዝብ ክፍት ሆነው እያገለገሉ ይገኛሉ። ቪክቶሪያ እገዳ የተጣለባቸው ግድ የማያሰኙ ግልጋሎቶችና እራሳቸውን እንዲያገሉ የተባሉ ግለሰቦች ውሳኔዎቹን በተግባር ማዋል - አለማዋላቸውን የሚቆጣጠሩ 500 ልዩ የፖሊስ ኃይል አሰማርታለች።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service