የኮቪድ-19 መድኃኒትና ክትባትን ኢትዮጵያ እንደምን ልትጠቀም ትችላለች?

Pharmaceutical intervention for COVID-19

Dr Wubshet Tesfaye (L), Dr Woldeselassie Bezabhe (C) and Dr Alemayehu Mekonnen (R) Source: Supplied

በአውስትራሊያ የኢትዮጵያውያን ተመራማሪዎች በይነ መረብ አባላት ዶ/ር ውብሸት ተስፋዬ በካንብራ ዩኒቨርሲቲ የመድኃኒት አጠቃቀም ተመራማሪ፣ ዶ/ር ወልደሥላሴ በዛብህ - በታዝማኒያ ዩኒቨርሲቲ ተላላፊ ያልሆኑ ሕመሞች መድኃኒት አጠቃቀም ተመራማሪና ዶ/ር ዓለማየሁ መኮንን በዲከን ዩኒቨርሲቲ አግባብነት ያለው መድኃኒት አጠቃቀም መድኃኒት ተመራማሪ፤ በቅርቡ አውስትራሊያ ውስጥ በተዘጋጀ አንድ ሳይንሳዊ የውይይት መድረክ ላይ የኮቪድ - 19 መድኃኒትና ክትባትን አስመልክቶ ስላቀረባቸው ጥናቶችና ግኝቶች ይናገራሉ።


አንኳሮች


  • በሙከራ ላይ ያሉ የኮቪድ - 19 መድኃኒቶችና ክትባቶች
  • የባሕላዊ መድኃኒቶች አስተዋፅዖ
  • በኮሮናቫይረስ ዙሪያ የተዛቡ መረጃዎች ስርጭት

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service
የኮቪድ-19 መድኃኒትና ክትባትን ኢትዮጵያ እንደምን ልትጠቀም ትችላለች? | SBS Amharic