የኮቪድ-19 መድኃኒትና ክትባትን ኢትዮጵያ እንደምን ልትጠቀም ትችላለች?23:55Dr Wubshet Tesfaye (L), Dr Woldeselassie Bezabhe (C) and Dr Alemayehu Mekonnen (R) Source: Suppliedኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (43.79MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android በአውስትራሊያ የኢትዮጵያውያን ተመራማሪዎች በይነ መረብ አባላት ዶ/ር ውብሸት ተስፋዬ በካንብራ ዩኒቨርሲቲ የመድኃኒት አጠቃቀም ተመራማሪ፣ ዶ/ር ወልደሥላሴ በዛብህ - በታዝማኒያ ዩኒቨርሲቲ ተላላፊ ያልሆኑ ሕመሞች መድኃኒት አጠቃቀም ተመራማሪና ዶ/ር ዓለማየሁ መኮንን በዲከን ዩኒቨርሲቲ አግባብነት ያለው መድኃኒት አጠቃቀም መድኃኒት ተመራማሪ፤ በቅርቡ አውስትራሊያ ውስጥ በተዘጋጀ አንድ ሳይንሳዊ የውይይት መድረክ ላይ የኮቪድ - 19 መድኃኒትና ክትባትን አስመልክቶ ስላቀረባቸው ጥናቶችና ግኝቶች ይናገራሉ።አንኳሮችበሙከራ ላይ ያሉ የኮቪድ - 19 መድኃኒቶችና ክትባቶችየባሕላዊ መድኃኒቶች አስተዋፅዖበኮሮናቫይረስ ዙሪያ የተዛቡ መረጃዎች ስርጭትShareLatest podcast episodesየቀድሞው የአደጋ ሥራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር ምትኩ ካሣና ቤተሰቦቻቸው በተከሰሱበት የሙስና ወንጀል ጥፋተኛ ተባሉ"ትልቁ ነገር ባለ ትልቅ ቤት መሆኑ ሳይሆን፤ ከልጆቻችን ጋር ያለን ትልቅ ግንኙነት ነው፤ በተለይ አባቶች። ለእናቶች ትልቅ ምስጋና አቀርባለሁ" ዶ/ር ብርሃን አሕመድ"እኛ ኤርትራ፣ ኢትዮጵያ፣ ሱዳን፣ ሶማሌ እንላለን፤ ልጆቻችን የሚኖሩት እንደ አፍሪካዊ ነው። በእነሱ ጭንቅላት ማሰብ ግድ ይሆናል" ዶ/ር ብርሃን አሕመድለሰባተኛው ሀገራዊ ምርጫ ድምፅ የሚሰጥበት ቀን ግንቦት 24 እንዲሆን ጥሪ ቀረበ