ሕይወት ታድጎ ሕይወቱን ያጣው ታዳጊ ወጣት ማቲያስ ቴዎድሮስ በኩረጽዮን

Remebering Matiyas Tewodros Bekuretsion

Matiyas tewodros Bekuretsion (L) and Pastor Tesfaye Mebrhate Source: Supplied

በፐርዝ አውስትራሊያ በዋና ላያ ሳለ ሕይወቱ ስላለፈው የ16 ዓመት ወጣት ማቲያስ ቴዎድሮስ በኩረጽዮን ሕልፈተ ሕይወትና የሕይወት ዘመኑን ስኬት አንስተው አሳዳጊ ወላጆቹ ወ/ሮ ሲና ሲሳይ፣ አቶ ዘላለም ወንድሙና አጎቱ ፓስተር ተስፋዬ መብርሃቴ ይዘክራሉ።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now