"ልጄን ለብቻዬ ማሳደጌ እንደልቤ እንዳልሮጥ ቢያግደኝም፤ ለልጄ የማደርገው የጊዜ መሰዕዋትነት ግን በምንም አይተካም" ሳራ ቢራቱ19:33Sara Biratu and her Daughter. Credit: S.Biratuየኔ ታሪክ፤ ከኢትዮጵያ እስከ አውስትራሊያView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsSpotifyDownload (17.9MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ሳራ ቢራቱ የLalyiza Event & Decor ባለቤት እና ዋና ሥራ አስፈፃሚ፤ የከፍተኛ ደረጃ ትምህርቷን ያጠናቀቀችው በጋዜጠኝነት ቢሆንም፤ በአገርቤት ተቀጥራ ያገለገለችው በመምህርትነትና በኢትዮጵያ አየር መንገድ የበረራ አስተናጋጅነት ነበር ። በአውስትራሊያ በንግዱ ዓለም ተሰማርታ ትገኛለች። የ2026 ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን ማርች 8 እንግዳ ናት።አንኳሮችአዲስ አገር አውስትራሊያሴትነት እና የንግዱ ዓለምየዲኮር / ማስዋብ / ሙያ በማኅበረሰባችን ያለው ቦታየእናትነት ኃላፊነት እና ተግዳሮቶቹተጨማሪ ያድምጡ"በፐርዝ ከተማ ከወሊድ በኋላ በሚከሰት ድባቴ ወደ እናቶች ክፍል ለሕክምና የገባሁ የመጀመሪዋ ኢትዮጵያዊት እናት እኔ ነኝ" ሳራ ቢራቱShareLatest podcast episodes"በፐርዝ ከተማ ከወሊድ በኋላ በሚከሰት ድባቴ ወደ እናቶች ክፍል ለሕክምና የገባሁ የመጀመሪዋ ኢትዮጵያዊት እናት እኔ ነኝ" ሳራ ቢራቱ"ተግዳሮት ፊታችን ሲጋረጥ፣ መልካም ዕድልንም ይዞ እንደሚመጣ ማመን፤ ተስፋ አለመቁረጥና ራስን ለአዲስ ነገር ክፍት ማድረግ ያስፈልጋል" በኩረ ትጉኅን ኃይለልዑል ገብረሥላሴበኩረ ትጉኅን ኃይለልዑል ገብረሥላሴ፤ ትምህርት፣ ሥራና የአውስትራሊያ ክብር ሽልማትበኩረ ትጉኅን ኃይለልዑል ገብረሥላሴ፤ ከነገሌ ቦረና እስከ አውስትራሊያ