"በፐርዝ ከተማ ከወሊድ በኋላ በሚከሰት ድባቴ ወደ እናቶች ክፍል ለሕክምና የገባሁ የመጀመሪዋ ኢትዮጵያዊት እናት እኔ ነኝ" ሳራ ቢራቱ

Biratu PND.png

Sara Biratu. Credit: S.Biratu

ሳራ ቢራቱ የLalyiza Event & Decor ባለቤት እና ዋና ሥራ አስፈፃሚ፤ የከፍተኛ ደረጃ ትምህርቷን ያጠናቀቀችው በጋዜጠኝነት ቢሆንም፤ በአገርቤት ተቀጥራ ያገለገለችው በመምህርትነትና በኢትዮጵያ አየር መንገድ የበረራ አስተናጋጅነት ነበር ። በአውስትራሊያ በንግዱ ዓለም ተሰማርታ ትገኛለች። የ2026 ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን ማርች 8 እንግዳ ናት።


አንኳሮች
  • ከመውለድ በኋላ የሚከሰት ድባቴ - Post Natal Depression
  • ወደ ሀገር ቤት መመለስ
  • ሴቶች እና ውበት

Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now