በርካታ አውስትራሊያውያን ለኑዛዜ ጠቀሜታ ያላቸው ግምት አነስተኛ መሆኑን የምርምር ግኝቶች ያመለክታሉ። የመስኩ ተጠባቢዎችም ያለ ዕድሜ፣ የማኅበራዊ ምጣኔ ደረጃና ብሔራዊ ማንነት ልዩነቶች፤ ዜጎች ለቅርብ ቤተሰባቸው ኑዛዜ የማስፈርን ጉዳይ ቅድሚያ ሰጥተው ዕቅዳቸው ውስጥ እንዲያስገቡ ይመክራሉ።
Share

Published
Updated
By Zoe Thomaidou
Presented by Kassahun Seboqa Negewo
Source: SBS
Share this with family and friends