Watch FIFA World Cup 2026™

LIVE, FREE and EXCLUSIVE

"አባታችን ሃይማኖታችንን እንድንጠብቅ፣ ሰው እንድናከብር፣ አገራችንን እንድንወድ ቸርነትና በጎነትን ያጎናፀፈን ነው፤ እሱን ማጣት ትልቅ ጉዳት ነው" ኢንጂነር ሚካኤል ታደለ

Tadele Feleke.jpg

Tadele Feleke. Credit: M.Tadele

በፐርዝ - ምዕራብ አውስትራሊያ ነዋሪ የነበሩትና ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት የአቶ ታደለ ፈለቀ ቀብር ሥነ ሥር ዓት ዓርብ ዲሴምበር 29 / ታህሣሥ 19 ይፈፀማል። በፐርዝ ደብረ መድኃኒት መድኃኒዓለም ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ መልአከ መንክራት ቆሞስ አባ ገሪማ "ታደለ ማለት ሀገር የሌለው፣ ብሔር የሌለው፤ የስደተኞች ተቀባይ፣ ለቤተክርስቲያን ሕይወቱን ያበረከተ ቅን አገልጋይ ነው። የኢትዮጵያ ምልክት ነው። 'መጋቢ ፍቅር ታደለ' ብለን የምንጠራው በሁሉም ዘንድ ተወዳጅ፣ አዛኝና ሩህሩህ በመሆኑ ነው" ሲሉ ገልጠዋቸዋል።



Share

Follow SBS Amharic

Download our apps

Watch on SBS

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service

Watch now