"አባታችን ሃይማኖታችንን እንድንጠብቅ፣ ሰው እንድናከብር፣ አገራችንን እንድንወድ ቸርነትና በጎነትን ያጎናፀፈን ነው፤ እሱን ማጣት ትልቅ ጉዳት ነው" ኢንጂነር ሚካኤል ታደለ

Tadele Feleke.jpg

Tadele Feleke. Credit: M.Tadele

በፐርዝ - ምዕራብ አውስትራሊያ ነዋሪ የነበሩትና ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት የአቶ ታደለ ፈለቀ ቀብር ሥነ ሥር ዓት ዓርብ ዲሴምበር 29 / ታህሣሥ 19 ይፈፀማል። በፐርዝ ደብረ መድኃኒት መድኃኒዓለም ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ መልአከ መንክራት ቆሞስ አባ ገሪማ "ታደለ ማለት ሀገር የሌለው፣ ብሔር የሌለው፤ የስደተኞች ተቀባይ፣ ለቤተክርስቲያን ሕይወቱን ያበረከተ ቅን አገልጋይ ነው። የኢትዮጵያ ምልክት ነው። 'መጋቢ ፍቅር ታደለ' ብለን የምንጠራው በሁሉም ዘንድ ተወዳጅ፣ አዛኝና ሩህሩህ በመሆኑ ነው" ሲሉ ገልጠዋቸዋል።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service