"ደሲ ለእግዚአብሔር ቃልና ለፍቅር የተረታች ናት፤ በሕልፈቷ ድንጋጤ ውስጥ ነው ያለሁት፤ ያለ እሷ እንዴት እንደምኖር አላውቅም" የፓስተር ደሲ ባለቤት አቶ ዓይናለም ካሱ23:55The late Paster Desi Bayisa. Credit: A.Kassuኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (21.9MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android የመንፈሳዊ ሕይወትና የበጎ አድራጎት አገልጋይዋ ፓስተር ደሲ ባይሳ ከእዚህ ዓለም በሕልፈት ተሰናብተዋል። "አታልቅስ፤ ነገ ይነጋል" ነበር የመጨረሻ ቃሏ ያሉትን ታላቅ ወንድማቸውን ተክሉ ባይሳ አክሎ፤ ቤተስብና ወዳጆች ጥልቅ ሐዘናቸውን ይገልጣሉ። የፓስተር ደሲ የቀብር ሥነ ሥርዓት እሑድ መስከረም 18 / ሴፕቴምበር 28 ከቀኑ 2:00 pm በ Bulla Cemetery Lane, Bulla ይፈፀማል።አንኳሮችውልደትና ዕድገትናይሮቢመንፈሳዊ ሕይወትየበጎ አድራጎት አገልግሎትየፀሎትና የቀብር ሥነ ሥርዓትተጨማሪ ያድምጡEthiopian Women in Lebanon: Desi Baissa and Alia Mumie“ለኢትዮጵያውያን ጥሪዬ - ባያዩዋቸውና ባያውቋቸውም ቤይሩት ውስጥ የተራቡ፣ የተጠሙና የተቸገሩ እህቶቻችንን በማሰብ እንዲረዱ ነው” - ሮዛ ገ/መስቀልShareLatest podcast episodesየቀድሞው የአደጋ ሥራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር ምትኩ ካሣና ቤተሰቦቻቸው በተከሰሱበት የሙስና ወንጀል ጥፋተኛ ተባሉ"ትልቁ ነገር ባለ ትልቅ ቤት መሆኑ ሳይሆን፤ ከልጆቻችን ጋር ያለን ትልቅ ግንኙነት ነው፤ በተለይ አባቶች። ለእናቶች ትልቅ ምስጋና አቀርባለሁ" ዶ/ር ብርሃን አሕመድ"እኛ ኤርትራ፣ ኢትዮጵያ፣ ሱዳን፣ ሶማሌ እንላለን፤ ልጆቻችን የሚኖሩት እንደ አፍሪካዊ ነው። በእነሱ ጭንቅላት ማሰብ ግድ ይሆናል" ዶ/ር ብርሃን አሕመድለሰባተኛው ሀገራዊ ምርጫ ድምፅ የሚሰጥበት ቀን ግንቦት 24 እንዲሆን ጥሪ ቀረበRecommended for you15:21“ በአውስትራሊያ ያሉት የበጎ ፈቃድ አገልጋዮች ያደረጉት አስተዋፅዖ ታላቅ ነው፤ የበርካታ ታዳጊዎችን ሕይወት ለውጠዋል” የብሬቭኸርትስ ኢትዮጵያ አባላት20:42“ ኑ እና አብረን እራት እንብላ ፤ ወገኖቻችንንም እንርዳ '- የብሬቭኸርትስ ኢትዮጵያ አባላት12:44'ባሕላችን ለትውልድ እንዲቀጥል ወላጆች ልጆቻቸውን ይዘው መጥተው ስለ ኢትዮጵያ አዲስ ዓመት እንዲያስረዱ ጥሪያችንን እናቀርባለን' ወ/ት ገነት ማስረሻ17:42'የአዲስ ዓመት ዝግጅቱ ሀገር ቤት ያሳለፍናቸውን ጥሩ ጊዜዎች እንድናስታውስ አድርጎናል፤ መበረታትና መጠናከር ያለበት ነው፤ መልካም አዲስ ዓመት!' ዶ/ር አደራጀው ተሾመ'በመድብለ ባሕላዊት ሀገራችን ዋጋ እና ከበሬታ በተቸራቸው የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ አስተዋፅዖዎች አውስትራሊያ በልፅጋለች፤ መልካም አዲስ ዓመት!' ጠ/ሚ አንቶኒ አልባኒዚ10:34'የእኛ ዕድር ከዘርና ሃይማኖት ነፃ የሆነ ነው፤ ኑ ተደጋግፈን ማኅበራዊ ሕይወታችንን እናጎልበት፤ መልካም አዲስ ዓመት' የኢትዮ-አውስትራሊያ አንድነት መረዳጃ ዕድር08:55ኢሬቻ መልካ በሜልበርን - አውስትራሊያ እሑድ ዕለት ሊከበር ነው19:25''ሕይወት አጭር ናት' አባባል አይደለም፤ እውነት ነው። ካንሰር እንዳለብኝ ሲነገረኝ ሕይወት አጭር መሆኗን አስተምሮኛል' ደራሲ ሚስጥረ አደራው