ምልሰታዊ ምልከታ 2022፤"ላያግባቡን የቻሉት ምንድናቸው? ለብዙ ዘመናት ስለ አንድነት ተናግረናል፤ መለያየትና መገጫጨት የሚለው ከየት መጣ? ፕ/ር መስፍን አርአያ16:55Prof Mesfin Araya, National Dialogue Chief Commissioner. Credit: EBCኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and Subscribe Apple Podcasts YouTube Spotify Download (14.92MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ሰብሳቢ፤ ስለ ኮሚሽኑ አወቃቀርና ሚና ያስረዳሉ። የ2022 መገባደጃ አስባብ በማድረግ በምለሰታዊ ምልከታ ደግመን አቅርበናል።አንኳሮችየአገራዊ ምክክር ኮሚሽን መቋቋም አስፈላጊነትተልዕኮና ሚናባለ ሶስት ዘርፍ የውይይት ምዕራፎችተጨማሪ ያድምጡ"ኢትዮጵያ በደሜ አለችበት፤ ባይወለዱባትም ሥር መሠረቴ ኢትዮጵያ ናት የሚሉ ሁሉ በአገራዊ ምክክሩ ላይ የመሳተፍ መብት ነው ብዬ አምናለሁ" ፕ/ር መስፍን አርአያተጨማሪ ያድምጡ"ተሸንፎ በማሸነፍ መርህ ላይ ሳይሆን በማሸነፍ ላይ ብቻ መቀጠላችን ትልቁ ሽንፈታችን ይመስለኛል" ፕ/ር መስፍን አርአያShareLatest podcast episodesፕሬዚደንት ትራምፕ በሆርሙዝ ሰርጥ መተላለፊያ ተገትተው ያሉ መርከቦችን በተለያዩ ሀገራት ጥያቄ በእጀባ እንዲያልፉ እንደሚያደርጉ አስታወቁየነዳጅ ዋጋ አቀናነስ ጥቆማዎች | ትኩረት ነዳጅ ላይሀገራዊው የምክክር ጉባኤ ምርጫው እንደተጠናቀቀ ይጀመራል ተባለወደ ጎን የተገፋውታሪክ፤ የአቦርጂናልና ቶረስ ሰርጥ ደሴተኞች አገልግሎት በአንዛክ ቀን