ምልሰታዊ ምልከታ 2022፤"ላያግባቡን የቻሉት ምንድናቸው? ለብዙ ዘመናት ስለ አንድነት ተናግረናል፤ መለያየትና መገጫጨት የሚለው ከየት መጣ? ፕ/ር መስፍን አርአያ16:55Prof Mesfin Araya, National Dialogue Chief Commissioner. Credit: EBCኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesFollow and SubscribeApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (14.92MB)Download the SBS Audio appAvailable on iOS and Android ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ሰብሳቢ፤ ስለ ኮሚሽኑ አወቃቀርና ሚና ያስረዳሉ። የ2022 መገባደጃ አስባብ በማድረግ በምለሰታዊ ምልከታ ደግመን አቅርበናል።አንኳሮችየአገራዊ ምክክር ኮሚሽን መቋቋም አስፈላጊነትተልዕኮና ሚናባለ ሶስት ዘርፍ የውይይት ምዕራፎችተጨማሪ ያድምጡ"ኢትዮጵያ በደሜ አለችበት፤ ባይወለዱባትም ሥር መሠረቴ ኢትዮጵያ ናት የሚሉ ሁሉ በአገራዊ ምክክሩ ላይ የመሳተፍ መብት ነው ብዬ አምናለሁ" ፕ/ር መስፍን አርአያተጨማሪ ያድምጡ"ተሸንፎ በማሸነፍ መርህ ላይ ሳይሆን በማሸነፍ ላይ ብቻ መቀጠላችን ትልቁ ሽንፈታችን ይመስለኛል" ፕ/ር መስፍን አርአያShareLatest podcast episodesስንብት፤ የአውስትራሊያ ነባር ዜጎች የባሕል ተፋላሚዋ አክስት ሮዳ ሮበርትስመጽሐፍ ሻጮች ስልጠና ቢሰጣቸው ደስ ይለኛል፤ ለደራሲያን የሚሰጡት ክብር አናሳ ነው። በጣት የሚቆጠሩት ካልሆኑ በስተቀር።" ደራሲና ጋዜጠኛ ሃሊ ሙዘይን"ለመላው ኢትዮጵያውያንና የዓለም ሙስሊሞች እንኳን በሰላም አደረሳችሁ፤ ተቻችለን የምንኖር ያድርገን፤ መልካም ኢድ ይሁንልን" ሼህ አብዱራህማን ሐጂ ከቢር#106 Mmm or Hmm? Trying new and unusual food