ከሶስት አሠርት ዓመታት በላይ አውስትራሊያን ሁለተኛ ሀገራቸው አድርገው የኖሩት አቶ ዮናስ የማነ ዘላለማዊ ዕረፍታቸውም እዚሁ ሆኗል። ቤተሰብና ወዳጆቻቸው የሕይወት ዘመናቸውን አንስተው ይዘክራሉ። የፀሎተ ፍትሐት ሥነ ሥርዓታቸው ቅዳሜ ማርች 1 ቀን 2025 / የካቲት 22 ቀን 2017 በሜልበርን ደብረ ሰላም መድኃኒዓለም ቤተክርስቲያን ይካሔዳል።
አንኳሮች
- አጭር የሕይወት ታሪክ
- ሕክምና፣ ስንብትና ሐዘን በአቶ ዮናስ ባለቤት አንደበት
- የእህቶች የወንድም ስንብት
- የጓደኞች ምስክርነት
- ምስጋና
Share





